Fana: At a Speed of Life!

በአቪዬሽን ዘርፉ ዓለም አቀፍ ትስስርን ለማሳደግ ያለመ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቪዬሽን ዘርፉ ዓለም አቀፍ ትስስርን ለማሳደግ እና በትብብር መስራት ላይ ያተኮረ 3ኛው የመጪው ዘመን አቪዬሽን ዘርፍ መድረክ በሳዑዲ ዓረቢያ-ሪያድ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም ከ5 ሺህ በላይ በዘርፉ ያሉ የአውሮፕላን አምራቾች፣ የበረራ…

ኮሚሽኑ በጎንደር ከተማ ሲያካሂድ የነበረውን የተባባሪ አካላት ስልጠና አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በጎንደር ክላስተር በአጀንዳ ማሰባሰብና ምክክር ላይ የሚሳተፉ የማህበረሰብ አባላትን ለመመልመል ለሚያግዙ ተባባሪ አካላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት 7…

ሀገር አቀፍ የፖሊስ ምርምር ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገር አቀፍ የፖሊስ ምርምር ሲምፖዚየም በፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መስፍን አበበ በዚሁ ጊዜ÷ በሲምፖዚየሙ የፖሊስ አገልግሎት ክፍተቶችን በጥናት ተመስርቶ ማመላከት የሚችሉና ጠቃሚ…

ለሌጲስ ኢኮ ቱሪዝም መንደርና ፏፏቴ ተገቢው ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2023 በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ላገኘው ሌጲስ ኢኮ ቱሪዝም መንደር እና ፏፏቴ ተገቢው ትኩረት እንዲሰጠው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን…

ለመጀመሪያው ዙር የሐጅ ተጓዦች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው 1 ሺህ 445ኛው የሐጅ ሥነ-ሥርዓት የመጀመሪያ ዙር ተጓዦች በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሽኝት ተደረገ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራርና…

በጋምቤላ ክልል ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ቱት ጆክ÷ በዘጠኝ ወራት 1 ቢሊየን 775 ሚሊየን 556 ሺህ ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ…

የኢትዮጵያና ሳዑዲን ወታደራዊ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ ዓረቢያን ወታደራዊ መረጃና ደኅንነት ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ ያለመ ውይይት በሳዑዲ ዓረቢያ ተካሂዷል፡፡ በመከላከያ ሠራዊት የመከላከያ መረጃ ዋና መምሪያ ኃላፊ ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና የተመራ ከፍተኛ የወታደራዊ ልዑክ…

በእርግዝና ወቅት ስለሚስተዋሉ ለውጦች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዲት ሴት ነፍሰ ጡር በምትሆንበት ጊዜ አካላዊ ፣ ሆርሞናል እና ስሜታዊ ለውጦችን ታስተናግዳለች፡፡ በእርግዝና ወቅት የአተነፋፈስ፣ የጡት፣ የዳሌ፣ የደም ኅዋስ መጠን እንዲሁም አጠቃላይ የሆነ የሰውነት ክብደት መጨመር፣ ቆዳ ላይና…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን አቻቸው አድሚራል ጉሴፔ ካቮ ድራገን ጋር ተወያዩ

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን አቻቸው አድሚራል ጁሴፔ ካቮ ድራገን ጋር ተወያዩ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አድሚራል ጁሴፔ ካቮ ድራገን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በፊልድ…

የጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ንግግሮችና መልዕክቶችን የያዘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ንግግሮችና መልዕክቶችን የያዘ እና ከ''መስከረም እስከ መስከረም'' የተሰኘ መጽሃፍ ለንባብ በቅቷል፡፡ መጽሃፉ ላይ ሙያዊ ውይይት በወዳጅነት ፓርክ መካሄዱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ…