Fana: At a Speed of Life!

ቻይና ለአሜሪካ ከላከቻቸው መኪኖች ሽያጭ 2 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር አገኘች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ባለፉት 10 ወራት ለአሜሪካ ከላከቻቸው መኪኖች ሽያጭ 2 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር ማግኘቷ ተገለፀ፡፡ ቻይና ወደ አሜሪካ ከላከቻቸው የመኪና ወጭ ንግድ ከፍተኛ ገቢ ስታገኝ ከፈረንጆቹ 1992 ወዲህ ከፍተኛው መሆኑ ተገልጿል፡፡ ቻይና ወደ…

የመንገድ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ ማጠናቀቅ እንዲቻል በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ ለፕሮጀክቶቹ የሚመደበውን በጀት ተግባራዊ ለማድረግ በየደረጃው ያሉ የመንግስት መዋቅሮችን ጨምሮ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ባሌ ዞን የግብርና ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምስራቅ ባሌ ዞን እየተከናወኑ ያሉትን የግብርና ልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ በምስራቅ ባሌ ዞን በመገኘት በኩታ ገጠም እርሻ የለሙ የዘንጋዳ እና የጤፍ ሰብሎችን ተዘዋውሮ…

የኬንያ መከላከያ ኮሌጅ ልዑክ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ የሥራ ሃላፊዎችና የኮሌጁ ሰልጣኞች ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎብኝተዋል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በርኦ ሀሰን÷ የአየር መንገዱን የተለያዩ አገልግሎቶችና መሠረተ ልማቶችን…

በሻምፒየንስ ሊጉ ጁቬንቱስ ከማንቼስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ስድስተኛ ዙር ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ሲቀጥሉ ጁቬንቱስ ከማንቼስተር ሲቲ እንዲሁም ቦሩሺያ ዶርቱመንድ ከባርሴሎና የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ አትሌቲኮ ማድሪድ ከስሎቫን ብራቲስላቫ…

አቶ አሕመድ ሺዴ የልማት ስራዎችን ለመጎብኘት ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የልማት ስራዎችን ለመጎብኘት ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገብተዋል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በእርሳቸው ለተመራው ልዑክ በጽህፈት ቤታቸው…

ወደ ሰላም የተመለሱ ታጣቂዎችን አርአያነት ሌሎች የታጠቁ ሃይሎችም እንዲከተሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና የኦነግ ታጣቂዎች ከፍተኛ አመራር አባላት መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት መሰረት የተመለሱ ታጣቂዎችን አርአያነት በመከተል የቀሩትም እንዲመጡ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ጥሪ አቀረበ። የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት…

በመታጠቢያ ቤት ወድቀው ጉዳት የደረሰባቸው የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ከህመማቸው ማገገማቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ በአንጎል ውስጥ የደም መፍሰስ ምክንያት ቀዶ ጥገና ከተደረገላቸው በኋላ በመልካም ጤንነት ላይ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ የ79 ዓመቱ ዳሲልቫ በዋና ከተማዋ ብራዚሊያ ውስጥ ከጥቂት ሳምንታት በፊት…

ደህንነቱ የተጠበቀ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖር ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር እንሰራለን – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደህንነቱ የተጠበቀ እና ውጤታማ የአየር ትራንስፖርት እንዲኖር ከዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ድርጅቶች ጋር በትብብር እንሰራለን ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት እና…

የሀገር በቀል እውቀቶች በምርምር ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን ለሀገራዊ ኢኮኖሚ እድገት ለመጠቀም በምርምርና በቴክኖሎጂ ሊደገፉ እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…