Fana: At a Speed of Life!

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ሰመራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሀመድ(ኢ/ር)፣ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ለተለያዩ የልማት ስራዎች…

የሴቶች የላይኛው መራቢያ ክፍልን የሚያጠቃ በኢንፌክሽን አማካኝነት የሚከሰት በሽታ ምንነትና መዘዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላይኛው የመራቢያ ክፍል ኢንፌክሽን የሚባለው ከማህፀን ጫፍ የውስጠኛው በር በላይ ያሉትን የሴት ልጅ የመራቢያ ክፍሎች የሚያጠቃ የጤና ችግር ነው፡፡ እነዚህ የሴት ልጅ የመራቢያ ክፍሎችም የማህጸን የውስጠኛው ግድግዳን፣ የማህጸን ቱቦዎችን፣ የሴት…

እንግሊዝ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ችግር በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ ታወጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በመጠጥ ለሚመጣ የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ እንደምታወጣ አዲስ ጥናት አመላከተ። ችግሩ በብሔራዊ የጤና አገልግሎት፣ በማህበራዊ አገልግሎት፣ በወንጀል የፍትህ ስርዓት እና በገበያ ዋጋ ላይ የ37 በመቶ ጭማሪ…

የደም ግፊትዎን ተለክተዋል?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የደም ግፊት መኖር ለአጣዳፊ የልብ ውጋት ወይም በደም ዝውውር ማነስ ምክንያት ለሚከሰት የአዕምሮ ስራ መታወክ (ስትሮክ) የመጋለጥ ዕድልን ይጨምራል፡፡ ዛሬ የዓለም የደም ግፊት ቀን ሲሆን ቀኑን ስለደም ግፊት ግንዛቤ በመስጠትና ሰዎች የደም…

2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ሀገርን ጽዱና ውብ እንደሚያደርጋት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪውን ተከትለው በኢትዮጵያ ያሉ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ሀገሪቱን ጽዱና ውበ የሚያደርጋት እንደሆነ ተናግሩ። የዳያስፖራ አባላቱ ንቅናቄው በሌላው ዓለም በተመለከቱት ቁጥር ለሀገራቸው…

እንግሊዝ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ችግር በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ ታወጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በመጠጥ ለሚመጣ የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ እንደምታወጣ አዲስ ጥናት አመላከተ። ችግሩ በብሔራዊ የጤና አገልግሎት፣ በማህበራዊ አገልግሎት፣ በወንጀል የፍትህ ስርዓት እና በገበያ ዋጋ ላይ የ37 በመቶ ጭማሪ…

ኮል ፓልመር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቼልሲው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ኮል ፓልመር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የዓመቱ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ፓልመር የዓመቱ ምርጥ ወጣት ተጫዋች የመጨረሻ እጩ የነበሩትን ኧርሊንግ ሃላንድ እና ቡካዮ ሳካን በመበልጥ ነው…

የምንዘጋጀው ለጦርነት ሳይሆን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ሉአላዊነት መከበር ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንዘጋጀው ለጦርነት ሳይሆን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ሉአላዊነት መከበር ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ የሞተር ቪሄክልስ…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት ÷ በግብርና ዘርፍ ያገኘናቸው ስኬቶች በኢንዱስትሪው ዘርፍም በመደገም ላይ…

1 ሺህ 141 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በተከናወኑ ሦስት በረራዎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 141 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር…