Fana: At a Speed of Life!

የ2017 በጀት ስሚ መርሀ-ግብር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 በጀት ስሚ መርሀ-ግብር የገንዝብ፣ የማዕድንና ነዳጅ እንዲሁም የፕላንና ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የሚቀጥለው ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የበጀት ስሚ ውይይትን የመሩት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ…

የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ተሳትፎ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች ንጽህናውን በጠበቀ ቦታ በመጸዳዳት አካባቢን ንጹህ የማድረግ ባህልን እንዲያሳድጉ ደረጃቸውን የጠበቁ መጸዳጃዎች እንዲሠሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ በሆነው የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ የሚያደርጉት ተሳትፎ አሁንም ተጠናክሮ…

በፕሪሚር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ25ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀድያ ሆሳዕና አንድ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በበረከት ወልዴ ጎል ሲመራ ቢቆይም ከረፍት መልስ ኡመድ ኡኩሪ ባስቆጠራት ጎል ሀድያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖን በኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ መርቀው ከፈቱ። በመርሃ-ግብሩ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የሁለቱ ምክር ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች፣ የክልል ርዕሳነ-መስተዳድሮች፣…

በክልሉ በበልግ ወቅት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በላይ ለምቷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበልግ ወቅት ብቻ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በላይ ለምቷል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የግብርና ሽግግር ማረጋገጥ የትኩረት ማዕከል አድርገን…

በሁሉም ዘርፍ አቅምን ማሳደግ የፕሮፌሽናል ሠራዊት መገለጫ ባህሪ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፍ አቅምን ማሳደግ የፕሮፌሽናል ሠራዊት መገለጫ ባህሪ ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ቢሾፍቱ የሚገኘውን የጦር ሃይሎች ሪፈራል ሆስፒታል በተመረቀበት ወቅት…

የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለሥልጣን የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ። ባለስልጣኑ ባቀረበው በማኅበራዊ ሚዲያ ጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃ…

ፊል ፎደን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር አመቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) - የማንቼስተር ሲቲ አማካይ ፊል ፎደን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 ምርጥ ተጨዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ የ23 ዓመቱ እንግሊዛዊ በውድድር ዓመቱ ለማንቼስተር ሲቲ 17 ጎሎችን ሲያስቆጥር 8 ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡…

አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በታንዛንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ግንባታ መሠረተ-ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በታንዛንያ ዋና ከተማ ዶዶማ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ አዲስ ሕንፃ ግንባታ መሠረተ-ድንጋይ አስቀመጡ ። በሌላ በኩል ሚኒስትር ዴኤታዋ ከታንዛንያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በጋራ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን መርቀው ከፈቱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በቢሾፍቱ መርቀን የከፈትነው የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል እጅግ ዘመናዊ…