የሀገር ውስጥ ዜና የ2017 በጀት ስሚ መርሀ-ግብር ተጠናቀቀ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 በጀት ስሚ መርሀ-ግብር የገንዝብ፣ የማዕድንና ነዳጅ እንዲሁም የፕላንና ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የሚቀጥለው ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የበጀት ስሚ ውይይትን የመሩት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ ተሳትፎ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች ንጽህናውን በጠበቀ ቦታ በመጸዳዳት አካባቢን ንጹህ የማድረግ ባህልን እንዲያሳድጉ ደረጃቸውን የጠበቁ መጸዳጃዎች እንዲሠሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ በሆነው የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ የሚያደርጉት ተሳትፎ አሁንም ተጠናክሮ…
ስፓርት በፕሪሚር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ25ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀድያ ሆሳዕና አንድ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በበረከት ወልዴ ጎል ሲመራ ቢቆይም ከረፍት መልስ ኡመድ ኡኩሪ ባስቆጠራት ጎል ሀድያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖን መርቀው ከፈቱ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖን በኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ መርቀው ከፈቱ። በመርሃ-ግብሩ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የሁለቱ ምክር ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች፣ የክልል ርዕሳነ-መስተዳድሮች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ በበልግ ወቅት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በላይ ለምቷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበልግ ወቅት ብቻ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በላይ ለምቷል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የግብርና ሽግግር ማረጋገጥ የትኩረት ማዕከል አድርገን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሁሉም ዘርፍ አቅምን ማሳደግ የፕሮፌሽናል ሠራዊት መገለጫ ባህሪ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፍ አቅምን ማሳደግ የፕሮፌሽናል ሠራዊት መገለጫ ባህሪ ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ቢሾፍቱ የሚገኘውን የጦር ሃይሎች ሪፈራል ሆስፒታል በተመረቀበት ወቅት…
የሀገር ውስጥ ዜና የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ተባለ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለሥልጣን የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ። ባለስልጣኑ ባቀረበው በማኅበራዊ ሚዲያ ጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊል ፎደን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር አመቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማትን አሸነፈ Mikias Ayele May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) - የማንቼስተር ሲቲ አማካይ ፊል ፎደን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 ምርጥ ተጨዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ የ23 ዓመቱ እንግሊዛዊ በውድድር ዓመቱ ለማንቼስተር ሲቲ 17 ጎሎችን ሲያስቆጥር 8 ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በታንዛንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ግንባታ መሠረተ-ድንጋይ አስቀመጡ Feven Bishaw May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በታንዛንያ ዋና ከተማ ዶዶማ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ አዲስ ሕንፃ ግንባታ መሠረተ-ድንጋይ አስቀመጡ ። በሌላ በኩል ሚኒስትር ዴኤታዋ ከታንዛንያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን መርቀው ከፈቱ Amele Demsew May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን መርቀው ከፈቱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በቢሾፍቱ መርቀን የከፈትነው የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል እጅግ ዘመናዊ…