“የሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት መጠናቀቃቸዉ የኦሮሞን ህዝብ ታላቅነት የሚያረጋግጥ ነው”- አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2017(ኤፍ ቢ ሲ)"የሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት መጠናቀቃቸዉ የኦሮሞን ህዝብ ታላቅነት ያረጋገጡ ናቸው"ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡
ርእሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷የሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ…