Fana: At a Speed of Life!

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች…

ከለውጡ ወዲህ በሕዝቦች መካከል ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን የሚያጠነክሩ ሰፋፊ ሥራዎች ተሰርተዋል- አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በህዝቦች መካከል ከልዩት ይልቅ አንድነትን ሊያጠነክሩ የሚያስችሉ ሰፋፊ ሥራዎች መሰራታቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው በኖቲንግሃም ፎረስት ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በኦልድትራፎርድ በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 2 ተሸንፏል፡፡ የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ግቦች ሚሊንኮቪች ፣ሞርጋን ጊብስኋይትና ክሪስዉድ ሲያስቆጥሩ ቀያዮቹ…

በመላ ሀገሪቱ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል ወደነበረበት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ በሲስተም አለመረጋጋት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ሃይል ወደነበረበት መመለሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ። የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በመላው…

ዴንማርክ የኢትዮጵያን የሪፎርም ስራዎች እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዴንማርክ የኢትዮጵያን የሪፎርም ስራዎች ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገልፃለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከዴንማርክ የገንዘብ ሚኒስትር  ኒኮላይ ዋመን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ አህመድ ሺዴ÷…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የዕውቅና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ለሚገኘው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መሳካት በሚዲያው ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ  የዕውቅና ሰርተፊኬት ተበረከተለት። "ሀገራዊ መግባባት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የደረሰበትን ደረጃ ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የአርባ ምንጭ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የደረሰበትን የእድገት ደረጃ ገምግመዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷"ከአምስት ወራት በፊት ከነበረኝ ጉብኝት በመቀጠል ዛሬ የአርባምንጭ ገበታ…

ክልሉን የሰላምና የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሆን እንሰራለን- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሆን አበክረን እንሰራለን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ነገ የሚከበረውን የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በማስመልከት በአርባ ምንጭ ከተማ ደማቅ…

ማንቼስተር ሲቲ እና ክሪስታል ፓላስ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴልሁሩስት ፓርክ ያቀናው ማቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ ጋር 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል፡፡ በጨዋታው ለክሪስታል ፓላስ ግቦቹን ሙኖዝ እና ላክሮይክስ ሲያስቆጥሩ ለማንቼስተር ሲቲ ደግሞ…