የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 147 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Amele Demsew May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዙር በረራ በተከናወነ በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1 ሺህ 147 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል። በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ከተመለሱት 1 ሺህ 147 ዜጎች ውስጥ 1ሺህ 46ቱ ወንዶች፣ 80 ሴቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና ባህርዳር ከተማን ለኢንቨስትመንት ተመራጭ ለማድረግ እየተሰራ ያለውን ስራ ማጠናከር ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ Amele Demsew May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህርዳር ከተማን ለጎብኚዎችና ለኢንቨስትመንት ተመራጭ ለማድረግ እየተካሄደ ያለው ልማት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለጹ። የባህር ዳር ከተማ የተቀናጀ የመንገድ ዳር ልማትን በተመለከተ በተዘጋጀ ዲዛይን…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎበኙ Feven Bishaw May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎብኝተዋል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ የሳይበር ታለንት ልማት ማዕከልን፣…
ስፓርት በ5000 ሜትር የወንዶች ውድድር ሰለሞን ባረጋ አሸነፈ Feven Bishaw May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሎስ አንጀለስ በተካሄደው የ5000 ሜትር የወንዶች ሩጫ ሰለሞን ባረጋ 12:51.60 በመግባት ውድድሩን በበላይነት አጠናቋል፡፡ በሪሁ አረጋዊ ደግሞ በ12:52.09 በመግባት በ2ኛነት ማጠናቀቁን ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከ845 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ በጀት የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ተግባራዊ ማድረግ ተጀመረ Amele Demsew May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት በመደበው ከ845 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በትግራይ ክልል አምስት ከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን በጊዜያዊ አስተዳደሩ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ገለጸ። የምግብ ዋስትና ፕሮግራሙ በመቀሌ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደኅንነት ረቂቅ አዋጅ ላይ የግብዓት ማሰባሰብ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው Amele Demsew May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደኅንነት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች፣ የሕግና የሳይበር ሙያተኞች…
የሀገር ውስጥ ዜና አየርመንገዱ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ተርሚናልን አስመረቀ Feven Bishaw May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ በ50 ሚሊየን ዶላር ብር ማስፋፊያ እና እድሳት ያከናወነበትን የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል አስመርቋል። በምርቃ መርሐ ግብሩ ላይ የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የባህል ፌስቲቫልና የቱሪዝም አውደርዕይ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው Feven Bishaw May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ክልላዊ የባህል ፌስቲቫልና የቱሪዝም አውደርዕይ የመክፈቻ መርሃ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ "የባህልና ቱሪዝም ሀብቶቻችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ከከምባታ ዞን ወጣቶች ጋር እየመከሩ ነው Feven Bishaw May 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ከከምባታ ዞን ወጣቶች ጋር በሰላምና በልማት ጉዳዮች ላይ በዱራሜ ከተማ እየተወያዩ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ ከምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ ሌሎች የክልሉና የዞን…