Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የፖሊዮ ክትባት መሠጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የመጀመሪያ ዙር የልጅነት ልምሻ (የፖሊዮ) መከላከያ ክትባት መሠጠት ጀምሯል፡፡ ዛሬ የተጀመረው ክትባት ከአሁን በፊት ለተከተቡም ሆነ ላልተከተቡ ከአምስት ዓመት በታች ለሆኑ ሕጻናት እንደሚሠጥ የክልሉ…

ከሠራዊቱ ጋር በቅንጅት በመሠራቱ አንፃራዊ ሰላም ሰፍኗል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ተቀናጅቶ ባከናወነው ሥራ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንጻራዊ ሰላም መስፈኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። በክልሉ እና አጎራባች አካባቢዎች የተገኘውን አንፃራዊ…

ኢትዮጵያና ዑጋንዳ ዛሬ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ ከዑጋንዳ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋል፡፡ ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት ሲያደርግ የቆው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከትናንት በስቲያ እና ትናንት በታንዛኒያ እግር ኳስ…

የፍሮንቲየር አየር መንገድ አውሮፕላን በማረፍ ላይ ሳለ በእሳት የተያያዘበትን መንስዔ እያጣራ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ንብረትነቱ የፍሮንቲየር አየር መንገድ የሆነ አውሮፕላን ቅዳሜ አመሻሽ ላይ ከሳንዲያጎ ወደ ላስቬጋስ ሲበር በማረፍ ላይ ሳለ በእሳት የተያያዘበትን መንስዔ እያጣራ መሆኑ ተገለጸ። 190 መንገዶኞችን እና ሰባት የበረራ አባላትን ይዞ ሲጓዝ የነበረው…

የአፋር ክልል ተወካዮች ለሀገራዊ ምክክሩ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የክልሉን የመጨረሻ አጀንዳ እንዲያደራጁ የተመረጡ 25 ተወካዮች ያደራጁትን አጀንዳ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክበዋል። ከመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የነበረው…

በትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከኮንታ ዞን ጭዳ ወደ ወላይታ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ የጭነት ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው የደረሰው፡፡…

የመዲናዋ ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቅቀው ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ክትትል እየተደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመሰራት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች በተገቢ ጥራት በፍጥነት ተጠናቅቀው ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ክትትል እየተደረገ መሆኑን አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ በመሰራት ላይ…

የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ዛሬ ከሠዓት እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና በምክር ቤቱ የአሠራርና የአባላት…

በአፋር ክልልን አጀንዳዎች የሚያደራጁ 25 ወኪሎችን ተመረጡ

በአፋር ክልልን አጀንዳዎች የሚያደራጁ 25 ወኪሎችን ተመረጡ አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የምክክር መድረክ ሲሳተፉ የነበሩ ባለድርሻ አካላት የክልሉን አጀንዳዎች የሚያደራጁ 25 ወኪሎችን መመረጣቸው ተገልጿል፡፡ በአፋር ክልል ከትላንት ጀምረው በቡድን…

በአፋር ክልል የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ከነገ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የፖሊዮ (ልጅነት ልምሻ) መከላከያ ክትባት ከነገ ጀምሮ መሰጠት እንደሚጀምር የክልሉ የህብረተሰብ ጤናና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሐመዱ አህመድ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ፥ በክልሉ…