Fana: At a Speed of Life!

የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ለሀገር የብልፅግና ጎዞ የድርሻውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ለሀገር ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ የድርሻውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ተናገሩ። በወጭና ገቢ ንግድ እንዲሁም…

ጠንካራ ሰራዊት ተገንብቷል- አይሻ መሀመድ(ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለውጡን ተከትሎ ለሀገርና ለሕዝብ የወገነ በላቀ መልኩ ግዳጅ መፈፀም የሚችል ጠንካራ ሰራዊት ተገንብቷል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ገለጹ። የመከላከያ ሚኒስትሯ፥ ተቋማዊ አቅምን ለመገንባት በተከናወኑ የለውጥ…

ለውጡን ተክትሎ በፍትህ ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የሚባሉ ለውጦች ተከናውነዋል-ወ/ሮ ሃና አርዓያ ስላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለውጡን ተክትሎ በፍትህ ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የሚባሉ ለውጦች ተከናውነው በርካታ ስኬቶችም መመዝገባቸውን የፍትህ ሚኒስትሯ ሃና አርዓያ ስላሴ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በለውጡ ዓመታት በፍትህ ዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትንና የተገኙ ስኬቶችን…

የ”ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገብ የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን ፋይዳው የጎላ ነው-አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ"ሔር ኢሴ" በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ)መመዝገብ የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና…

በሐረሪ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በኤረር ወረዳ በዛሬው ዕለት ተጀምራል፡፡ "አፈራችን ለሀገራዊ ብልጽግናችን" በሚል መሪ ሃሳብ የሚከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ በክልሉ በሚገኙ ሦስት የገጠር ወረዳዎች ለአንድ ወር እንደሚካሄድ…

በ75 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጅን ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ75 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጅን ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) እና ሌሎች…

“ቲካሻ ቤንጊ” የጋራና አሰባሳቢ ትርክትን የሚያጎላ ነው-ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ የዘመን መለወጫ በዓል "ቲካሻ ቤንጊ" በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሸኮ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ነው። "ቲካሻ ቤንጊ" የተዘራው እህል ደርሶ ከተሰበሰበ በኋላ በበጋው የፀሐይ ብርሃን ታጅቦ እህል…

7 ድርጅቶች በድሬዳዋ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስሪያ ቦታ ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ተሰማርተው የንግድ ሥራ ለማከናወን ማመልከቻ ያስገቡና ተመርጠው ወደ ሥራ ለሚገቡ 7 ድርጅቶች የቦታ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶር) በማህበራዊ ትስስር…

የተባበሩት መንግስታት አሜሪካ በሚቀጥለው ዓመት ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት እንደምትወጣ አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት አሜሪካ በፈረንጆቹ 2026 ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት እንደምትወጣ አረጋግጧል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዓለም ጤና ድርጅት የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢቲሃድ ስታዲየም ላይ ማንቼስተር ሲቲ ከቼልሲ ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2፡30 ላይ በሚደረገው ጨዋታ ሩበን ዲያዝ እና ጀረሚ ዶኩ በጉዳት የማይሰለፉ ሲሆን÷አዲስ…