የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ለሀገር የብልፅግና ጎዞ የድርሻውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ለሀገር ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ የድርሻውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ተናገሩ።
በወጭና ገቢ ንግድ እንዲሁም…