Fana: At a Speed of Life!

ኢሬቻ አብሮነትን  የሚያጎለብት በዓል ነው- የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ አንድነትን፣ አብሮነትን እና መተባበርን የሚያጎለብት በዓል መሆኑን የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግሥት የኢሬቻ በዓልን በማስመልከት ባስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ ከክረምት ወደ…

ኢሬቻ ለሰላም እሴት ግንባታ የጎላ ፋይዳ አለው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለሰላም እሴት ግንባታ የጎላ ፋይዳ አለው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ የኢሬቻ በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ኢትዮጵያ…

ለሀገር ግንባታ የሚውሉ ሕዝባዊ በዓላት እውቅና እንዲያገኙ እንሠራለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመን ተሻጋሪ የትውልድ ዐሻራ ከማኖር በተጨማሪ ለሀገር ግንባታ የሚውሉ ሕዝባዊ በዓላት ተገቢውን እውቅና እና ክብር እንዲያገኙ እንሠራለን ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ማስተባባሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ ሙሉ መልዕክት

የተከበርከው የኦሮሞ ሕዝብ ሆይ እንኳን አስቸጋሪውን የክረምት ወቅት አልፈህ ለብሩሁ ብራ ተሸጋገርክ! ኢሬቻ ዕርቅ ነው፤ ፈጣሪ ደግሞ ዕርቅ ይወዳል። የተጣሉ ሰዎች ቂም ይዘው ለኢሬቻ ወደ መልካ አብረው አይወርዱም። ኢሬቻ መትረፍረፍ ነው! ኢሬቻ ምስጋና ነው! ኢሬቻ ልምላሜ ነው! ለምለም…

ለኢሬቻ በዓል ተጓዥ እንግዶች ከ1 ሺህ 457 በላይ ተሽከርካሪዎች ተዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓልን ለማክበር ወደ አዲስ አበባ እና ቢሾፍቱ ለሚጓጓዙ እንግዶች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ከ1 ሺህ 457 በላይ ተሽከርካሪዎች መዘጋጀታቸው ተገለጸ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት…

ኢሬቻ የአንድነት ምልክት በመሆኑ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ እየተሰራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የአንድነት ምልክትና የሰላም ተምሳሌት በመሆኑ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ እየተሰራ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። 6ኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ "ኢሬቻ ለባህላችን ሕዳሴ"…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን የፓርላማ ትብብርን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን እስላማዊ ሪፐብሊክ የብሔራዊ ሸንጎ አፈ-ጉባዔ ሰርዳር አያዝ ሳዲቅ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፤ የፓርላማ ቻናሎችን በመጠቀም በፓኪስታን የተመሠረተውን የኢትዮ-ፓኪስታን…

አቶ አሻድሊ ሃሰን 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አሻድሊ ሃሰን በክልሉ ለሚገኙ የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ ደብተር እና እስክርቢቶ ሲሆን አጠቃላይ ዋጋው ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑን የክልሉ…

በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኞ ማለዳ 12 ሠዓት ድረስ የሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ከ6 ሠዓት ጀምሮ እስከ የፊታችን ሰኞ ማለዳ 12 ሠዓት ድረስ የሞተር ብስክሌት ማሽከርከር መከልከልሉን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ክልከላው የተላለፈው ለኢሬቻ በዓል አከባበር የመንገድ ትራንስፖርት…

በግብርናው ዘርፍ ከ144 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ በግብርናው ዘርፍ ከ144 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር መታቀዱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በተገኙበት የ2017 ዓ.ም የበጋ…