ዘላቂ የሀገር ልማትና እድገት ለማምጣት ወጣቱ ጊዜውን በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል- ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣይነት ያለው የሀገር ልማትና እድገት ለማምጣት ወጣቱ ትውልድ ወርቃማ ጊዜውን በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል ሲሉ የሴቶችናማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
14ኛው የኦሮሚያ ወጣቶች ኮንፈረንስ "ወጣትነት የለውጥ ሃይል…