Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ የሀገር ልማትና እድገት ለማምጣት ወጣቱ ጊዜውን በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል- ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣይነት ያለው የሀገር ልማትና እድገት ለማምጣት ወጣቱ ትውልድ ወርቃማ ጊዜውን በአግባቡ ሊጠቀም ይገባል ሲሉ የሴቶችናማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ 14ኛው የኦሮሚያ ወጣቶች ኮንፈረንስ "ወጣትነት የለውጥ ሃይል…

የሚኒስትሮች ም/ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 37ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. በመጀመሪያ ምክር ቤቱ የተወያየው የእንስሳት ጤና እና…

በክልሉ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለተመለሱ የተሃድሶ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ለተመለሱ የሰላም ተመላሾች የተሃድሶ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አሻዲሊ ሃሰን÷ በኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ሳቢያ…

በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ምን አዳዲስ የታሪክ ክስተቶች ተስተዋሉ?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች አስገራሚ ክስተቶችን አስተናግደው ትናንት ምሽት በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቀው ወደ ጥሎ ማለፉ የሚገቡ 16 ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል። ለ13 ቀናት በተደረጉ የምድብ ጨዋታዎች ጥሩ ስብስብ ያላት ክሮሺያ ሳትጠበቅ ከምድብ…

የሳዑዲ አመራሮችና ባለሃብቶችን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሃብቶችን ያካተተ ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርግ ነው፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሀገሪቱ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴዔታ አልባራ አልስከ ጋር…

ተማሪዎች ውጤታማ ለማድረግ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ ሆነው የሀገር አለኝታ እንዲሆኑ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በክልሉ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የስነ…

ተሽከርካሪ በመስረቅ በተጠረጠረችው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሽከርካሪ በመስረቅ በተጠረጠረችው ግለሰብ ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቧ በዛሬው ዕለት ፍርድ ቤት መቅረቧም ነው የተመላከተው፡፡ ሰኔ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ቢጫ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የበጀት ቀመርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት ክልል አቀፍ የበጀት ቀመርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚመክር መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም…

የኢትዮጵያና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመናት ዓለምን ያስደነቀው የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሲሸልስ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር እና የአፍረካ ህብረት ቋሚ…

በአማራ ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የ2ኛው ምዕራፍ የ2ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምር የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ከዞን እስከ ወረዳ የሚገኙ…