የሀገር ውስጥ ዜና ሔር ኢሴ በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Jan 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ዒሳ ማህበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ “ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Melaku Gedif Jan 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ የነበራቸውን ቆይታ አስመልከተው በሰጡት ማብራሪ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት የታደለች ሀገር መሆኗን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብልጽግና የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ሚኒስቴሩ Melaku Gedif Jan 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ከማስከበር ባለፈ ለቀጣናው ብልጽግና በጋራ ተጠቃሚነት መርሕ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው እንዳሉት÷የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት…
ቢዝነስ ክልሉ ከማዕድን ዘርፍ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ አገኘ ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት ከ25 ቶን በላይ የጌጣጌጥ ማዕድናትን ለገበያ በማቅረብ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም 77 ሺህ 333 ቶን የድንጋይ ከሰልና ዶሎማይት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረቱ በመከላከያ መስኮች እየተደረጉ ያሉ ሪፎርሞችን እንደሚደግፍ አረጋገጠ ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ በፀጥታና ደኅንነት ተቋማት እያደረገች ያለውን ጥረትና ስኬቶች በተመለከተ ሚኒስትሯ ገለፃ አድርገዋል፡፡ በተለይም…
የሀገር ውስጥ ዜና ብራዚል በዓሣ ሃብት ልማት ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለች ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደስ ከብራዚል የዓሣ ሃብት ሚኒስትር ጋር በዘርፉ በትብብር ለመሥራት ያለመ ምክክር አድርገዋል፡፡ አምባሳደሩ ከብራዚል የዓሣ ሃብት ሚኒስትር አንድሬ ዳ ፓውላ ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የዓሣ ሃብትን ለማልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና ቡድንተኝነት እና ብልሹ አሠራርን ማረም ይገባል- እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሕዝቡ የቅሬታ ምንጭ የሆኑ ጉዳዮችን መፈተሽ፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል፣ ቡድንተኝነት እና ብልሹ አሠራርን ፈጥኖ ማረም ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መሥራት አለብን- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መረባረብ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የክልሉ አስፈፃሚ ተቋማት ላለፉት ሁለት ቀናት የግማሽ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ተገምግሟል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ በዚሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ሸበሊ ከተማ ከ130 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረከቡ፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት÷ ቤቶቹ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው…
የሀገር ውስጥ ዜና የባንክ አሰራርን በመተላለፍ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ክፍያ እንዲፈጸም ያደረጉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ ዮሐንስ ደርበው Jan 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባንክ አሰራርን በመተላለፍ ያለአግባብ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ አራት ግለሰቦች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ወሰነ።…