Fana: At a Speed of Life!

ሔር ኢሴ በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ዒሳ ማህበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ “ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በድጋፍ ሰልፉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ…

የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ የነበራቸውን ቆይታ አስመልከተው በሰጡት ማብራሪ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት የታደለች ሀገር መሆኗን…

ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብልጽግና የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ከማስከበር ባለፈ ለቀጣናው ብልጽግና በጋራ ተጠቃሚነት መርሕ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው እንዳሉት÷የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት…

ክልሉ ከማዕድን ዘርፍ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት ከ25 ቶን በላይ የጌጣጌጥ ማዕድናትን ለገበያ በማቅረብ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም 77 ሺህ 333 ቶን የድንጋይ ከሰልና ዶሎማይት…

ሕብረቱ በመከላከያ መስኮች እየተደረጉ ያሉ ሪፎርሞችን እንደሚደግፍ አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ በፀጥታና ደኅንነት ተቋማት እያደረገች ያለውን ጥረትና ስኬቶች በተመለከተ ሚኒስትሯ ገለፃ አድርገዋል፡፡ በተለይም…

ብራዚል በዓሣ ሃብት ልማት ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደስ ከብራዚል የዓሣ ሃብት ሚኒስትር ጋር በዘርፉ በትብብር ለመሥራት ያለመ ምክክር አድርገዋል፡፡ አምባሳደሩ ከብራዚል የዓሣ ሃብት ሚኒስትር አንድሬ ዳ ፓውላ ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የዓሣ ሃብትን ለማልማት…

ቡድንተኝነት እና ብልሹ አሠራርን ማረም ይገባል- እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሕዝቡ የቅሬታ ምንጭ የሆኑ ጉዳዮችን መፈተሽ፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል፣ ቡድንተኝነት እና ብልሹ አሠራርን ፈጥኖ ማረም ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት…

የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መሥራት አለብን- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መረባረብ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የክልሉ አስፈፃሚ ተቋማት ላለፉት ሁለት ቀናት የግማሽ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ተገምግሟል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ በዚሁ…

ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ሸበሊ ከተማ ከ130 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረከቡ፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት÷ ቤቶቹ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው…

የባንክ አሰራርን በመተላለፍ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ክፍያ እንዲፈጸም ያደረጉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባንክ አሰራርን በመተላለፍ ያለአግባብ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ አራት ግለሰቦች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ወሰነ።…