Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር መሠናክል የሴቶች ውድድር የብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካሜሩን ዱዋላ በተካሄደው 3 ሺህ ሜትር መሠናክል የሴቶች ውድድር አትሌት ዓለምናት ዋለ ሁለተኛ ሆና አጠናቀቀች፡፡ በዚሁ ውድድር የተሳተፈችው አትሌት መሠረት የሻነህ አራተኛ በመሆን ውድድሩን ማጠናቀቅ ችላለች፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት…

እስከ 470 ሚሊዮን ዶላር በሚደርስ ወጪ የጠጠር መንገድና ድልድዮች እንደሚገነቡ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዎቹ 5 ዓመታት እስከ 470 ሚሊዮን ዶላር በሚደርስ ወጪ የጠጠር መንገድና ድልድዮች እንደሚገነቡ የከተማና መሰረተልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ መንገዶቹ የሚገነቡት በገጠር መንገድ ተደራሽነትና ትስስር ፕሮግራም ነው ተብሏል ። የከተማና መሰረተ…

ረዳት አሰልጣኟ በተመለከቱት የቢጫ ካርድ ምክንያት ከምድቧ 2ኛ ደረጃን ያጣችው ስሎቬኒያ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን አስተናጋጅነት እየተካሔደ የሚገኘው 17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ዴንማርክ እና ስሎቪኒያ ተመሳሳይ ነጥብ እና ሪከርዶች እያሏቸው ደረጃ የተለያዩበት መንገድ በዓለም የእግርኳስ ቤተሰብ ዘንድ አግራሞትን ፈጥሯል፡፡ በምድብ ሶስት የተደለደሉት ሁለቱ…

በሀሰተኛ ሰነድ ፌሮ ብረቶችን ከቀረጥ ነጻ አስገብቶ ለግል ጥቅም ያዋለው ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሆቴል ግንባታ በሚል በሀሰተኛ ሰነድ ፌሮ ብረቶችን ከቀረጥ ነጻ ከውጭ አስገብቶ ለግል ጥቅም ያዋለው ግለሰብ በስድስት ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት በኦሮሚያ…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በኦስሎ ትሮፒካል ደን ፎረም ላይ አድናቆት ተቸረው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በኖርዌይ እየተካሄደ በሚገኘው የኦስሎ ትሮፒካል ደን ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ ልዑኩ ኢትዮጵያ የቀጣናው ሀገራት ጭምር የትሩፋቱ ተካፋይ የሆኑበትን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የባለፉት…

አቡበከር ናስር ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ መስመር ተጫዋቹ አቡበከር ናስር ከደቡብ አፍሪካው ክለብ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር በይፋ ተለያይቷል፡፡ አቡበከር ቀጣይ ማረፊያው የጋናው ክለብ ሊሆን እንደሚችልም ተጠቁሟል፡፡ የ24 ዓመቱ አጥቂ በሰንዳውንስ ያንሰራራል…

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍን ለማሳደግ ስታርትአፕና ስትራይድ ኢትዮጵያ ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍን ለማሳደግ ስታርትአፕና ስትራይድ ኢትዮጵያ ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በዘርፉ የተሰማሩ የግል እና የመንግስት…

ከቅመማቅመም ወጪ ንግድ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቅመማቅመም ምርት 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከ50 በላይ ቅመማቅመሞች እንደሚመረቱ…

የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጁ ዓላማ በሕግ የሚመራ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር ማስቻል መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ዓላማ ጤናማ፣ ፍትሐዊ እና በሕግ የሚመራ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር ማስቻል መሆኑን የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ረቂቅ አዋጁን በተመለከተ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ÷ ሕጉ አራት…