Fana: At a Speed of Life!

በታይላንድ በእስር ላይ የነበሩ 38 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሥራ ቅጥር ሽፋን በሕገ ወጥ ዓለም አቀፍ የሰው አዘዋዋሪዎች ወደ ማይናማር ተወስደው ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመታደግ መንግሥት ጥረቱን መቀጠሉን ገልጿል፡፡ ከሰሞኑ በሕንድ ኒውዴልሂ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮንም ወደ ታይላንድ ልዑክ በመላክ…

ከውጪ የሚገባውን የድንጋይ ከሰል መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በዚህ ዓመት ወደ ምርት እንደሚገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከውጪ የምታስገባውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ ለሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በተያዘው ዓመት ተጠናቀው ሥራ እንደሚጀምሩ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ተደብቀው የነበሩ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለሕዝብ ጥቅም መዋል ጀምረዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማዕድን ዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት ተደብቀው የነበሩ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለሕዝብ ጥቅም መዋል ጀምረዋል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። በዳውሮ ዞን የተገነባው የኢቲ ማዕድን ልማት…

በ640 ሚሊየን ብር የተገነባው ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ በ640 ሚሊየን ብር ወጪ በግል ባለሃብት የተገነባው ቀዳዴ ፋሚሊ ጀነራል ሆስፒታል ተመረቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የሆስፒታሉ መገንባት ለምሥራቅ ኢትዮጵያ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት በመስጠት ወደ መሀል ሀገር ሪፈር…

በድንገተኛ ፍተሻ 18 ኩንታል አደንዛዥ ዕጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ ፖሊስ በሻሸመኔ መግቢያ በኩል ባደረገው ድንገተኛ ፍተሻ 18 ኩንታል አደንዛዥ ዕጽ መያዙን አስታወቀ፡፡ አደንዛዥ ዕጹ በደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ተጭኖ ሲንቀሳቀስ ከሁለት ግለሰቦች ጋር እጅ ከፍንጅ…

 የባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ የሶስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባቡር ትራንስፖርቱን አቅም ማሳደግ የሚያስችል የሶስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ይፋ መደረጉን የኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት ዋና ስራ አስፈፃሚ ታከለ ኡማ(ኢ/ር) ገለፁ፡፡ ዋና ስራ አስፈፃሚው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

የአገው ፈረሰኞችን በዓል በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ለሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ምስረታ በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ሃላፊ አቶ ለይኩን ሲሳይ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአገው…

በኦሮሚያ ክልል 94 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 6 ወራት 94 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ረመዳን ዋሪዮ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷በክልሉ በ2017 በጀት ዓመት 200 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ…

884 ቀበሌዎች ከሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ነፃ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 884 ቀበሌዎች ከሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ነፃ መሆናቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአጠቃላይ ከሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻ ነፃ የወጡ ቀበሌዎችን ሽፋን 47 ነጥብ 86 በመቶ መሆኑንም…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ክሬምሊን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከአሜሪካ አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ ጋር የስልክ ውይይት ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ክሬምሊን አስታወቀ፡፡ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ሩሲያ ከትራምፕ ጋር ለሚደረገው ውይይት የዋሽንግተንን ምላሽ…