Fana: At a Speed of Life!

የክልሉ የብልጽግና ጉዞን ለማሳለጥ ተቋማት በዕቅዶች ላይ በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልልን የብልጽግና ጉዞን ለማሳለጥ ተቋማት በዕቅዶች ላይ ቅንጅትና ትብብር መፍጠር እንዳለባቸው ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ኢብራሂም ዑስማን አሳሰቡ፡፡ የሶማሌ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማትና የዘርፉ አስፈፃሚዎች የ9 ወር ሥራ አፈፃፀም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት፣ የክልል የዘርፉ አስፈፃሚዎችና ባለድርሻ አካላት ያለፉት ዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም፣ በአዳዲስ…

የኢንዱስትሪው ዘርፍ በዕውቀት መመራት ይጠበቅበታል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪው ዘርፍ በዕውቀትና በዕቅድ መመራት እንደሚጠበቅበት የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በሰሜን ሸዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን የሥራ እንቅስቃሴ ከጎበኙ በኋላ ከአልሚ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ122 ሚሊየን ብር በላይ የማዳበሪያ ዕዳ ማስመለስ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 122 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የማዳበሪያ ዕዳ ማስመለስ መቻሉ ተገለፀ። የክልሉ የፋይናንስ ሴክተር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በወልቂጤ ከተማ ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ÷…

ሚኒስቴሩ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጋር በጋራ በሚሠራባቸው ዘርፎች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን እንደ ተቋም በጋራ በሚሠሩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በክልሉ ያለውን ሰፊ የተፈጥሮ ሀብት በማልማት ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ወዲህ የአምራች ኢንዱስትሪው መነቃቃቱን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ “ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ወዲህ የታየው የአምራች ኢንዱስትሪው መነቃቃት አበረታች መሆኑን ኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ክልላችንም አምራች ኢንዱስትሪውን እንደ…

እርግዝናን ተከትለው የሚመጡ መደበኛ ያልሆኑ ለውጦች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ እናት ነፍሰ ጡር በምትሆንበት ጊዜ በርካታ ለውጦች እርግዝናዋን ተከትለው ይመጣሉ። በመሆኑም እርግዝናን ተከትለው የሚመጡ መደበኛ ሁነቶች እንዳሉ ሁሉ በአንጻሩ ደግሞ እናትና ፅንስን ለከፋ አደጋ፤ አለፍ ሲልም ለሞት የሚዳርጉ…

አምባሳደር ታዬ ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር አሕመድ ሁሴን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷አምባሳደር ታዬ ኢትዮጵያ ከካናዳ ጋር ላላት ጠንካራ ግንኙነት ትልቅ ዋጋ እንደምትሰጥ አውስተዋል፡፡ ሁለቱ…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አወር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች እንዲሁም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ አምባሳደር…

ዜጎች ለ #ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን የሚያደርጉት ድጋፍ ቀጥሏል – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች ለ #ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን የሚያደርጉት ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። #ጽዱኢትዮጵያ ዲጂታል ቴሌቶን ከተጠናቀቀበት ግንቦት 4 ከምሽቱ 12 ሰዓት በኋላ ንቅናቄው ሳይቆም በመቀጠሉ የተገኘ ተረፈ…