ኢትዮጵያ የብሪክስ ሀገራት የስፖርት ሚኒስትሮች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የ2024 ዓለም አቀፍ ሩሲያ የብሪክስ ሀገራት የስፖርት ሚኒስትሮች ጠቅላላ ጉባኤ በመሳተፍ ላይ ትገኛለች፡፡
በሩሲያ ካዛን ከተማ ለሁለት ቀናት እየተካሄደው በሚገኘው መድረክ ኢትዮጵያን በመወከል በመድረኩ የተሳተፉት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር…