በጣሊያን በፎረንሲክ ምርመራ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ኦግስቲኖ ፖሌሲ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የጣሊያኑ የፖሊስ ተቋም ካራቢነሪ ኮርፕስ በጋራ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች…