የቦሌ ክፍለከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር የይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ ጉቦ በመቀበል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቅንጫፍ ጽህፈት ቤት የይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ መረጃ በማጉደል እና ጉቦ በመጠየቅ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡
አሸብር አበባው የተባለው ግለሰብ መረጃ…