200 ሚሊየን የሕክምና ቴስት ኪቶችን በዓመት የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልግ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉዋንዥሁ ዎንዶ ባዮቴክ የተባለ 200 ሚሊየን የሕክምና ቴስት ኪቶችን በዓመት የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋዩን ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ…