Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች መስፍን ታፈሰ እና መሃመድ ኑር ናስር አስቆጥረዋል፡፡ ወላይታ ድቻን ከሽንፈት ያላደነችዋን…

የነቀምቴ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 95 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር እየተገነባ የሚገኘው የነቀምቴ አውሮፕላን ማረፊያ 95 በመቶ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በ2010 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው የነቀምቴ ኡኬ አውሮፕላን ማረፊያ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ 10 ቀናት የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ በርካታ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ በዚህ መሰረትም በምስራቅ፣ በመካከለኛው በደቡብ፣ በደቡብ ምዕራብ እና በምዕራብ…

በርንሌይ ከእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መውረዱ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በርንሌይ ሁለተኛው ወራጅ ክለብ መሆኑ ተረጋግጧል። ዛሬ በተደረገ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቶተንሃም ሆትስፐርስ በርንሌይን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም በርንሌይ በ24 ነጥብ ወደ ሻምፒየን…

አምራች ኢንዱስትሪዎች ለዘርፉ የተሰጠውን ዕድል በአግባቡ ሊጠቀሙ ይገባል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች ለዘርፉ የተሰጠውን መልካም ዕድል በአግባቡ ሊጠቀሙ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ። ከኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ጎን ለጎን ከሚካሄዱ መርሐ ግብሮች መካከል "የግል ኢንቨስትመንት እና አስቻይ ሁኔታዎች "…

የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ አባላት የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በጎርጎራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ አባላት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በጎርጎራ ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ አባላት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ…

በመዲናዋ የሽብር ወንጀል ለመፈጸም ሙከራ በሚያደርጉ ሃይሎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሽብርና የተደራጁ ወንጀሎችን ለመፈጸም ሙከራ በሚያደርጉ ኃይሎች ላይ እየተወሰደ ያለው የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ለመገናኛ ብዙኃን በላከው…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ትምህርት ዘመን የ2ኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐ ግብር ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የፈተና መርሐ ግብሩ በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጠውን የፈተና የሚወስዱ ከትግራይ ክልል ውጭ…

የአፍሪካ መሪዎች በመዲናዋ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ መሪዎች በአዲስ አበባ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ፡፡ የአፍሪካ መሪዎች የትውልድ ግንባታ ስራዎችን ጨምሮ በአዲስ አበባ በተሰሩ ዋና ዋና የልማት ስራዎች ዙሪያ ልምድ ለመካፈል አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡…

በአፍጋኒስታን በጎርፍ አደጋ ከ300 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍጋኒስታን ከወትሮው በተለየ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከ300 በላይ ሰዎችን ሕይወት መንጠቁ ተሰምቷል፡፡ በአየር ንብረት ለውጥ የመጣ ነው የተባለው ይህ የጎርፍ አደጋ ከ1 ሺህ በላይ ቤቶችን እንዳወደመም የተባበሩት መንግስታት…