የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ የተለያዩ ረቂቅ ስትራቴጂዎችን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ የአህጉሪቱን ትራንስፖርትና ኢነርጂ ለማሻሻል የተዘጋጁ የተለያዩ ረቂቅ ስትራቴጂዎችን አጽድቋል፡፡
የአፍሪካ ህብረት የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቴክኒካል ኮሚቴ ሶስተኛው ልዩ የሚኒስትሮች…