Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያከናወነች ያለውን ሥራ ለብሪክስ አባል ሀገራት አብራራች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠችውን ከፍትኛ ትኩረትና እያከናወነች ያለውን ሰፊ የልማት ሥራዎች በተመለከተ ለብሪክስ አባል ሀገራት አብራርታለች፡፡ የብሪክስ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚንስትሮች ጉባዔ በሩሲያ እየተካሄደ ነው፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር…

የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ምልምል ወታደሮችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እና ባለሌላ ማዕረግተኞችን እያሥመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ መሐንዲስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል ደስታ አብቼ ፣ ከፍተኛ የሠራዊቱ…

ዘንድሮ 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞችን በጋራ መትከል ይኖርብናል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞችን በጋራ መትከል ይኖርብናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። የ2016 ዓ.ም ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ቅድመ ጅማሮ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ከ2 ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ውስጥ የሚጠናቀቀው የዓለም አጭሩ የንግድ በረራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስኮትላንድ ዌስትሬይ እና ፓፓ ዌስትሬይ መካከል ያለው የአውሮፕላን በረራ አብዛኛውን ጊዜ በአየር ላይ የሚኖረው ቆይታ ከ2 ደቂቃ በታች መሆኑ የዓለምን ክብረ ወሰን እንዲይዝ እንዳስቻለው ተነግሯል።   ብዙዎች ለአጭር ጉዞ ወደ…

ኦስትሪያ ፖላንድን በማሸነፍ ወደ ጥሎ ማለፍ የመግባት ዕድሏን አለመለመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ በምድብ አራት የተደለደሉት ኦስትሪያና ፖላንድ ባደረጉት የምድቡ ሁለተኛ ጨዋታ ኦስትሪያ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፋለች። በዚህም ኦስትሪያ ወደ ጥሎ ማለፍ የመግባት ዕድሏን አለምልማለች። በምድቡ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ…

በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ኢትዮጵያ የወርቅና የብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካሜሩን ዱዋላ ዛሬ በጀመረው 23ኛ የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ሩጫ ኢትዮጵያ የወርቅና የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። በውድድሩ አትሌት ፋንታዬ በላይነህ እና አትሌት ውብርስት አስቻለ ተከታትለው በመግባት ለሀገራቸው የወርቅና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጉባ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የመንግስት የሠላምን ጥሪ በመቀበል ከነሙሉ ትጥቃቸው ተመልሰው ከማህበረሰቡ ጋር ተቀላቅለዋል። የክልሉ መንግስት ወደዘላቂ ሠላም ለመመለስ ባደረገው ስምምነት መሠረት…

ምንጩ ያልታወቀ ንብረት መውረስን መሠረት ያደረገው ረቂቅ አዋጅ ከግለሰቦች ሕገ መንግስታዊ መብቶች ጋር እንዲጣጣም ሆኖ የተዘጋጀ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ የተፈራን ሃብት ወይንም ምንጩ ያልታወቀ ንብረት መውረስን መሠረት ያደረገው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ከግለሰቦች ሕገ መንግስታዊ መብቶች ጋር እንዲጣጣም ሆኖ የተዘጋጀ ነው ተባለ። በረቂቅ አዋጁ ላይ ሃሳባቸውን ያጋሩን የህግ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት(ዩኒሴፍ) የኢትዮጵያ ተወካይ በሆኑት አቡበከር ካምቦ(ዶ/ር) ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን አስመልክቶ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር…

በትግራይ ክልል በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ወጣቶች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በተያዘው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚሆኑ ወጣቶችን ለማሳተፍ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የወጣቶች ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። ከሰኔ 20 ቀን 2016ዓ.ም እስከ መስከረም አጋማሽ 2017…