Fana: At a Speed of Life!

የዜጎችን የፍልሰት ምጣኔ ለመግታትና ደህንነታቸውን ማረጋገጥ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የዜጎችን የፍልሰት ምጣኔ ለመግታትና ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል ስምምነት ከዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) ጋር ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ…

ለህዝብ በተገባው ቃል መሰረት ጥያቄዎችን ለመመለስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ በተገባው ቃል መሰረት ጥያቄዎችን ለመመለስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ይሰራል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በከተማዋ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ሲካሄድ የነበረው…

ለአማራ ክልል 25 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የኮንፈረንስ ካሜራዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለአማራ ክልል 25 ሚሊየን ብር የሚያወጡ 43 የቪዲዮ ኮንፈረንስ ካሜራዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በክልሉ የሚከናወኑ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ሥራዎችን በማጠናከር ውጤታማ ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏል።…

በዝቋላ ንጹሃን በመግደል የተሳተፉ የአሸባሪው ሸኔ 2 ሻምበሎች ከነ አዛዦቻቸው ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዝቋላ አቦ ንጹሃን ካለርህራሄ በመግደል የተሳተፉ የአሸባሪው ሸኔ ሁለት ሻምበሎች ከነ ሻምበል አዛዦቻቸው መደምሰሳቸውን የጉና ክፍለ ጦር አራተኛ ሬጅመንት አስታወቀ፡፡ በምስራቅ ሸዋ ዞን ሊበን ጭቋላ ወረዳ አዋሽ ወንዝን ተከትሎ ባሉ ቀበሌዎች እና…

በግብርና ዘርፍ ያገኘነውን ስኬት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለመድገም ትልቅ ትልም አለን-ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ዘርፍ ያገኘነውን ስኬት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለመድገም ትልቅ ትልም አለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በኦሮሚያ ክልል እና በሲሲኢሲሲ መካከል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ይህ ታሪካዊ ክስተት የኢትዮጵያ አዲስ…

የአማራ ክልል ህዝብ ሰላም በማረጋገጥ መደበኛ ሥራውን እየመራ መሆኑን ተመልክተናል – የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ህዝብ በአብዛኛው ሰላሙን በማረጋገጥ ልማትና መደበኛ ስራውን እየመራ መሆኑን መመልከታቸውን የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ። የፓርቲ አመራሮቹ ጎንደር ከተማ ሰላማዊ መሆኗን ያለምንም ስጋት ከተማዋን ተዘዋውረን በመጎብኘት አረጋግጠናል…

230 ኢትዮጵያውያን ከኦማን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 230 ኢትዮጵያውያን ከኦማን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ወደ ሀገር ቤት የተመለሱት ዜጎች ሁሉም ወንዶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል…

የኦሮሚያና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በአዋሳኝ አካባቢዎች ሰላምና ጸጥታ ዙሪያ በወሊሶ ከተማ እየመከሩ ነው። በውይይታቸውም ቀደም ሲል ሁለቱ ክልሎች የሰላምና ጸጥታ መዋቅር ተወካዮች በቡታጅራ ከተማ ተገኝተው የመከሩባቸውን ጉዳዮችና…

አሜሪካ ተቀምጠው የኢትዮጵያን ሰላም የሚያውኩ ተፈላጊዎችን ሀገሪቱ አሳልፋ በመስጠት ትብብር እንድታደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋን በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአሜሪካው የፌዴራል የምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ጋር ያለውን ግንኙነት…