Fana: At a Speed of Life!

በሕገ-ወጥ ነዳጅ ንግድ የተሠማሩ 34 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ በሕገ-ወጥ ነዳጅ ንግድ የተሠማሩ 34 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ። ሕገ-ወጥ የነዳጅ ግብይትን ለመቅረፍ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ መገባቱን እና ወደ ክልሉ የሚገባው ነዳጅ…

ሳዑዲ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማሳደግ እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሳዑዲ ዓረቢያ ምክትል ግብርና ሚኒስትር አሕመድ ቢን ሳሊህ ቢን አይዳህ አል ሃማሽ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያና ሳዑዲ  ዓረቢያ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው…

 ኢትዮጵያና ፓኪስታን በዲጅታል ሚዲያ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደርና ጀማል በከር ከፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር የዲጅታል ሚዲያ ልዩ አማካሪ ሚኒስትር ፋህድ ሃሩን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵና ፓኪስታን በዲጅታል ሚዲያ መስክ ሁሉን አቀፍ ትብብር ማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ…

 ፕሬዚዳንት ታዬ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማትን ላሸነፉ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከስታዲየም ውጭ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ሽልማትን ላሸነፉ ኢትዮጵያዊ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ አትሌት ታምራት ቶላ እና አትሌት ሲምቦ አለማየሁ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ…

ኢትዮጵያ የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት ሕጋዊ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከዩኔስኮ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ 23 ሕዳር፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂ እና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ ሕጋዊ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተረክባለች። በሕንድ ኒው ዴልሂ በተካሄደው 46ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ…

በሐረሪ ክልል ከጥቅምት ወር ጀምሮ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ በአዲሱ ጭማሬ እንዲከፈል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ 23 ሕዳር፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ከጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም ጀምሮ የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ሕግን በተከተለ አግባብ ተግባራዊ እንዲደረግ ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎቸ…

በጊኒ የእግር ኳስ ዳኛ ውሳኔን ተከትሎ በተፈጠረ ግጭት የ56 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጊኒ የእግር ኳስ ዳኝነት ላይ የተላለፈን ውሳኔ ተከትሎ በተፈጠረ ግጭትና መረጋገጥ የ56 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በጊኒ ንዜርኮሬ ከተማ በተደረገ የእግር ኳስ ጨዋታ ላይ ላቤ የተሰኘ የእግር ኳስ ክለብ ላይ የተላለፈ የዳኝነት ውሳኔን…

አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ። የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ከሕዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳዳር ሆነው መሾማቸውን መግለጹን ኢዜአ ዘግቧል።

በታዳጊ ማህሌት ተክላይ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች ላይ እስከ ሞት የሚደርስ የፍርድ ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ 23 ሕዳር፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የመቐለ ከተማ መካከለኛ ፍርድ ቤት በታዳጊ ማህሌት ተክላይ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች ላይ የፍርድ ውሣኔ ሰጥቷል፡፡ የ16 ዓመት ታዳጊዋ የዓድዋ ከተማ ነዋሪ ማህሌት ተክላይ መጋቢት 10 ቀን 2016ዓ.ም ወደ ትምህርት ቤት…

ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ለዩክሬን ተጨማሪ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ለዩክሬን ተጨማሪ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡ በኬቭ ጉብኝት ላይ የሚገኙት ቻንስለሩ፤ ጀርመን ለዩክሬን ጠንካራ ወታደራዊ ድጋፍ በማድረግ ከአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚ ሆና ትቀጥላለች ብለዋል፡፡ በተያዘው…