በክልሉ አንድነትን የሚያጠናክር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት ተፈጥሯል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር፣ ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ህብረብሔራዊ አንድነትን የሚያጠናክር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት መፈጠሩን ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ፥በብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያው ጉባዔው አቅጣጫ መነሻ በክልሉ…