Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ አንድነትን የሚያጠናክር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት ተፈጥሯል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር፣ ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ህብረብሔራዊ አንድነትን የሚያጠናክር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት መፈጠሩን ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ፥በብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያው ጉባዔው አቅጣጫ መነሻ በክልሉ…

የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በከፍተኛ መነሳሳት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እና የህዝብን ተጠቃሚነት በላቀ ደረጃ ለማረጋገጥ በከፍተኛ መነሳሳት መሥራት እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት…

በበዓሉ የሥርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥምቀት በዓል የሥርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የጥምቀት በዓል የሚመለከታቸው አካላት ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር ተባብረው በመሥራታቸው በድምቀትተከብሮ መጠናቀቁን ጥምር…

ፕሬዚዳንት ታዬ ጥምቀትን በጎንደር የታደሙ ቱሪስቶችን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በጎንደር የጥምቀት በዓልን የታደሙ የውጭ ሀገራት ቱሪስቶችን አነጋግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ባለ ብዙ ቀለም የሆነውነን የጥምቀት በዓል ለማክበር ጎንደር የመጡ ቱሪስቶችን…

በኢትዮጵያ በየዓመቱ 80 ሺህ ሰዎች በካንሰር ይያዛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የአፋር ክልል ጤና ቢሮ በዱብቲ አጠቃላይ ሆስፒታል የካንሰር ህክምና ማዕከል አገልግሎት አስጀመረ። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የጤና ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የክልሉ ጤና ቢሮ አመራር አካላት፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና ጥሪ…

ኮንኮርድ ሲታወስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ እና ፈረንሳይ መንግስታት ትብብር ለየት ባለ ንድፍ የተሰራው ኮንኮርድ የተባለ ሱፐርሶኒክ የመንገደኞች አውሮፕላን ተጓዦችን ጭኖ የመጀመሪያ በረራውን ያደረገው የዛሬ 49 ዓመት በ1976 በዛሬዋ ዕለት ነበር። በታሪክ እጅግ ፈጣኑ የተባለው…

የፋይዳ መታወቂያ የዲጂታል ፐብሊክ መሰረተ ልማትን በፍጥነት ለመተግበር ይረዳል- በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ መታወቂያ መኖር በኢትዮጵያ የዲጂታል ፐብሊክ መሰረተ ልማትን በፍጥነት ለመተግበር መልካም እድል ይሰጣል ሲሉ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት አማካኝነት የተዘጋጀ እና በዲጂታል…

ጥምቀትና ባሮ ወንዝ ምንና ምን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል አንዷ ጋምቤላ ከተማ ናት፡፡ በባሮ ወንዝ ላይ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በጋምቤላና አካባቢው በሚገኙ የክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች ዘንድ በናፍቆት የሚጠበቅ ልዩ ድባብ ያለው ትልቅ ሐይማኖታዊ…

አቶ አደም ፋራህ “ጋዲሳ ኦዳ” የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአዳማ ከተማ የሚገኘውን "ጋዲሳ ኦዳ" የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ጎበኙ፡፡ ማዕከሉ…

325 ሺህ ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር ውሏል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 325 ሺህ ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ “በጥራት ወደ ተሳለጠ የንግድ ስርዓት” በሚል መሪ ሀሳብ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና…