Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ፊንላንድ የ313 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ የ5 ሚሊየን ዩሮ (313 ሚሊየን ብር) የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የፊንላንድ የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር ቪሌ ታቪዮ ተፈራርመዋል፡፡ ከፈረንጆቹ…

የሐረር ኢኮ ቱሪዝም ፓርክ ግንባታ 86 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ ገቢ እየተገነባ የሚገኘው የሐረር ኢኮ ቱሪዝም ፓርክ 86 በመቶ መድረሱን የክልሉ ባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ የሚገኘውን…

በሕገ-ወጥ መንገድ ከ92 ሺህ ዶላር በላይ ደብቆ የተያዘው ተጠርጣሪ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ከ92 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ በተሽከርካሪ ውስጥ ደብቆ ተይዟል የተባለው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ። የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ምስራቅ ሸዋ ዞን ምድብ ዐቃቤ ሕግ አብዱላዚዝ አደም ሙሐመድ ላይ የብሔራዊ ባንክ አዋጅ ቁጥር…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የተላከን መልዕክት ለኳታሩ አሚር አደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከን መልዕክት ለኳታሩ አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒ አድርሰዋል፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ ከኳታር አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል፡፡…

ሩሲያ የካንሰር ክትባት የሙከራ ሂደትን በማጠናቀቅ ላይ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ተመራማሪዎች በካንሰር ላይ የክትባት ሙከራን በማጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ሚካሂል ሙራሽኮ አስታውቀዋል።   ክትባቱ በጋማሌያ ኤፒዲሚዮሎጂ እና ማይክሮባዮሎጂ ምርምር ኢንስቲትዩት፣ ብሉኪን የካንሰር ማእከል…

በሐረር ከተማዋን የሚመጥን እድገት እውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ እድሜዋን የሚመጥን እድገት እውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ የሐረር ከተማን ስትራቴጂክ የልማት እቅድ ለመምራት ከተቋቋመው ግብረሃይል ጋር ተወያይተዋል።…

መንግስት ፈተናዎችን በብቃት ለማለፍና የሀገሪቱን ገጽታዎች ለመለወጥ እየሰራ ነው – አቶ አሻድሊ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሳዕና ከተማ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት እና ክብር" በሚል መሪ ሃሳብ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፣ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ…

ኢትዮጵያን ወደ ምርታማነትና የተሟላ ሀገራዊ ክብር ለማሻገር በትኩረት እየተሰራ ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከተረጂነትና ተመጽዋችነት በማውጣት ወደ ምርታማነትና የተሟላ ሀገራዊ ክብር ለማሻገር መንግስት በትኩረት እየተሰራ ነው ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)…

ቀሪ የኮሪደር ስራዎቻችንን በፍጥነት ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ የምንችለውን እናደርጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀሪ የኮሪደር ስራዎን ፍጥነትንና የፈጠራ መርህን ተከትለን አጠናቅቀን ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ በተያዘላቸው…

በአሶሳና ወልቂጤ ከተሞች ሕዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት እና ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ በአሶሳና ወልቂጤ ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር…