Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር የሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች በስር ፍ/ቤት የተሰጠ ዋስትና ፀና

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የትራንስፖርት ስምሪትና የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር ሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች በስር ፍ/ቤት የተሰጠውን ዋስትና አፀና። ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎቹ ከሀገር እንዳይወጡ እግድ እንዲጣል ትዕዛዝ ሰጥቷል።…

አቶ አሻድሊ ሀሰን የ”ጽዱ ኢትዮጵያ” ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን 15 ሺህ ብር ድጋፍ በማድረግ የ“ጽዱ ኢትዮጵያ” ንቅናቄን ተቀላቀሉ፡፡ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ጽዱ፣ ውብ፣ ለጎብኚ ፍሰትና ለነዋሪዎቿ ምቹ እንድትሆን የተጀመረውን ንቅናቄ አጠናክረው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የትንሣዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ማዕድ አጋሩ፡፡ የማዕድ ማጋራቱ ዝቅትኛ ገቢ ካላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች በተጨማሪ…

ከበዓል ጋር ተያይዞ የኑሮ ውድነትን ለመከላከል በተዘጋጀ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የትንሣዔ በዓልን ምክያት በማድረግ ሰው ሠራሽ የኑሮ ውድነት እንዳይባባስ ለመከላከል በተዘጋጀ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ግብረ-ኃይሉ መከረ፡፡ ከበዓሉ ጋር በተያያዘ ጤናማ ግብይት እንዲኖርም ግብረ-ኃይሉ ሥድስት አቅጣጫዎችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በኮሪደር ልማት ሥራ ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ሥራን በተመለከተ ከከተማ አሥተዳደሩ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከአንድ ወር በፊት የኮሪደር ልማት ሥራ ሂደት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አጠቃላይ ግምገማ መደረጉን…

የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የበልግ ዝናብ ከባድ ጉዳት እንዳይደርስ እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በበልግ ዝናብ ምክንያት ከባድ ጉዳት እንዳይደርስ የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ። በኢትዮጵያ…

3ኛው ዙር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በድሬዳዋ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት" በሚል መሪ ሐሳብ ለ5 ቀናት በድሬዳዋ የሚካሄደው 3ኛው ዙር ንቅናቄና የአምራች ኢንዱስትሪዎች ዐውደ ርዕይና ባዛር ተጀምሯል። 3ኛው የኢትዮጵያ ታምርት የድሬዳዋ ንቅናቄ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር…

በኢትዮጵያ በመስኖ የሚለማ 10 ሚሊየን ሄክታር መኖሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 10 ሚሊየን ሄክታር በመስኖ መልማት የሚችል መሬት እንዳላት በጥናት መለየቱን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባ የሚኒስቴሩን የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡…

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ ዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በሚካሄደው የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ሪያል ማድሪድ ከባየርን ሙኒክ ይፋለማሉ፡፡ ጨዋታው ከምሽቱ 4:00 ጀምሮ በባየር ሙኒክ ሜዳ አሊያንዝ አሬና ሲካሄድ፤ የመልሱ ጨዋታ ደግሞ ቀጣይ…

የ1 ቢሊየን ዶላር ባለዕድለኛ ገንዘቡን “ማለፊያ” ሃኪም እንደሚቀጥርበት ተናገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1 ቢሊየን ዶላሩ ባለዕድለኛ ገንዘቡን ጎበዝ ሃኪም እንዲኖረኝ እጠቀምበታለሁ ሲል ተሰምቷል፡፡ ቼንግ ቻሊ ሳኢፋን የተባለው የ46 ዓመት ጎልማሳ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ነው፡፡ የኦሪገን ነዋሪው ሰኢፋን ለሥምንት ዓመታት በካንሰር…