አቶ አደም ፋራህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በ”ጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና” ንቅናቄ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ 20 ሺህ ብር በማበርከት "የጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና" የዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄን ተቀላቅለዋል፡፡
በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው "የጽዱ ጎዳና ኑሮ- በጤና" የዲጂታል ቴሌቶን ተሳትፎ የንቅናቄ…