Fana: At a Speed of Life!

አቶ አደም ፋራህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በ”ጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና” ንቅናቄ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ 20 ሺህ ብር በማበርከት "የጽዱ ጎዳና-ኑሮ በጤና" የዲጂታል ቴሌቶን ንቅናቄን ተቀላቅለዋል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው "የጽዱ ጎዳና ኑሮ- በጤና" የዲጂታል ቴሌቶን ተሳትፎ የንቅናቄ…

1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በረራ በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎችን የመመለስ ሥራ 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ከእነዚህ ውስጥም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 44…

ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ እያጋጠመ ያለውን አደጋ ለመቀነስ በትኩረት እየሰራች ነው – ጠ /ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ እያጋጠመ ያለውን አደጋ ለመቀነስ በትኩረት እየሰራች እንደምትገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በናይሮቢ ኬንያ በተካሄደው…

የመንግስትና የግል ተቋማት ሠራተኞች በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት እና የግል ተቋማት ሠራተኞች ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት የበኩላቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ጠየቀ። የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ካሳሁን ፎሎ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ135ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ "ለሰላምና…

በአማራ ክልል 812 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች በወጣቶች ተከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የበጋ ወቅት ከ812 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት በወጣቶች መከናወናቸውን የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።   የቢሮው ምከትል ሃላፊ አቶ ተሾመ ፈንታው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ወደ ኬንያ ያመሩበትን የአይ ዲ ኤ ጉባዔ አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ኬንያ ያመሩበትን የአይ ዲ ኤ ጉባዔ አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው ዓለም አቀፉ የልማት ማኅበር (አይ ዲ ኤ)…

የውሃ ማጣሪያ ማሽን ለማምረት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢቲዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና አፒሞሶ ከተሰኘ የቼክ ሪፐብሊክ ኩባንያ ጋር የውሃ ማጣሪያ ማሽን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት፣ ለመገጣጠምና ለማምረት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የውሃና ኢነርጂ…

በሀሰት ሰነድ የመንግስት ይዞታ ላይ ካርታ የሰጡና ይዞታውን የሸጡ እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ ሰነዶችን በመጠቀም በተጭበረበረ መንገድ 638 ካሬ ሜትር የመንግስት ይዞታ ላይ የማረጋገጫ ካርታ የሰጡና ይዞታውን ወስደው በመሸጥ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል ተብለው ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም ከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች በጽኑ…