አየር መንገዱ ወደ ሮም በሳምንት ሶስት ቀናት ተጨማሪ በረራ ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሮም በሳምንት ሶስት ቀናት ተጨማሪ የቀን በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል፡፡
አየር መንገዱ ያቀረበው በሳምንት ሶስት ቀናት ተጨማሪ የቀን በረራ አማራጭ ለመንገደኞቹ…
ኢትዮጵያ የአፍሪካ የቡና ምርት ተወዳዳሪ እንዲሆን የበኩሏን ሚና እንደምትወጣ አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የቡና ምርት ከማሳ እስከ ገበያ ተወዳዳሪና ለችግሮች የማይበገር ዘርፍ እንዲሆን የበኩሏን ሚና እንደምትወጣ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለፁ።
የበይነ_አፍሪካ የቡና ድርጅት ከፍተኛ የፖሊሲ መድረክ በአዲስ አበባ…
አምባሳደር ፍቃዱ በየነ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለታንዛኒያ ፕሬዚዳንት አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ፍቃዱ በየነ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን አቅርበዋል፡፡
አምባሳደሩ በዚሁ ወቅት ከፕሬዚዳንቷ ጋር ባደረጉት ውይይት ፥…
አገልግሎቱ ጠንካራ የዲጂታል መረጃ ፍሰትን ለመፍጠር የሚያስችል ድረ-ገጽ አስለምቶ ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ ያስገባ ጠንካራ የዲጂታል መረጃ ፍሰትን ለመፍጠር የሚያስችል ድረ-ገጽ አስለምቶ ተረክቧል፡፡
ድረ-ገጹ መንግሥታዊ መረጃን በፍጥነት፣ በጊዜ ተገቢነትና…
ኢትዮጵያና ኬንያ በወታደራዊ መስክ በትብብር በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኬንያ በወታደራዊ መስክ በትብብር በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይውይይት ተካሂዷል፡፡
በኬንያ መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ቻርለስ ካሐሪሪ የተመራ ወታደራዊ ልዑክ ከጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላና…
የአፍሪካ የሰላም ጉባዔ ተሳታፊ ሚኒስትሮች የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አኅጉር አቀፍ የአፍሪካ የሰላም ጉባዔ ተሳታፊ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የተከናወኑ የለውጥ ሥራዎችን ጎበኙ፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ…
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት ለመምራት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን ለቀጣይ አራት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመምራት የሚወዳደሩ አምስት የመጨረሻ ዕጩዎች ይፋ ሆነዋል።
በዚሁ መሠረት ከትግራይ ክልል አትሌት ገ/እግዚአብሔር ገ/ማርያም፣ ከአማራ ክልል አቶ ያየህ አዲስ፣ ከኦሮሚያ ክልል…
የተዛባ መረጃ ስደተኞችን ከመነሻው ጀምሮ ተገቢ ያልሆኑ መንገዶችን እንዲከተሉ እያደረገ መሆኑ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተዛባ መረጃ ስደተኞችን ከመነሻው ጀምሮ መደበኛ ያልሆኑ መንገዶችን እንዲከተሉ እንደሚያደርግ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡
በጄኔቫ በተካሄደው የ2024 ዓለም አቀፍ ፍልሰት ላይ ትኩረቱን ባደረገ ውይይት የሀሰተኛ መረጃን…
የኢትዮጵያ እና ርዋንዳን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ከርዋንዳ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታ (ዶ/ር) ጋር የሁለትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አደረጉ፡፡
በውይይታቸውም የሀገራቱን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ የጋራ ልምድንና ዕውቀትን በመጠቀም ለሰላም…