Fana: At a Speed of Life!

የምክክር ፅንሰ ሀሳብ መሰረታዊ ባህሪያት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ለኢትዮጵያ አዲስ ልምምድ እንደመሆኑ መጠን ፅንሰ ሀሳቡ ከሌሎች የሰላም ግንባታ ወይም ከግጭት አፈታት ዘዴዎች ጋር እየተቀላቀለ ብዥታን ሲፈጥር ይስተዋላል፡፡ የሚከተሉት ነጥቦች ስለ ምክክር ፅንሰ ሀሳብ መሰረታዊ ባህሪያት…

የተግባቡ እና የተዋቡ የግንባታ መልኮች አዲስ አበባን እየቀየሯት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተግባቡ እና የተዋቡ የግንባታ መልኮች አዲስ አበባን እየቀየሯት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ “ሰፋፊ ጎዳናዎች፣ ምቹ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ አረንጓዴ አካባቢ፣ ንጹሕ እና ዘመናዊ የመጸዳጃ ቤቶች፣…

የፒያሳና የአራት ኪሎ መስመር ስራ በተያዘው የ3 ወር መርሐ ግብር ማጠናቀቃችንን ስገልፅ ደስታ ይሰማኛል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፒያሳ እና የአራት ኪሎ መስመር ስራ በተያዘው የሶስት ወር መርሃግብር ማጠናቀቃችንን ስገልፅ ደስታ ይሰማኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የቀደሙትን የኮሪደር…

አየር መንገዱ ወደ ቦትስዋና ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦትስዋና የቱሪስት መዳረሻ ወደ ሆነችው ማኡን ከተማ በረራ ጀመረ። በማስጀመሪያው መርሐ-ግብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስጻሚ መስፍን ጣሰው ፣የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ሃላፊ ለማ ያዴቻ በኢትዮጵያ…

ኢራን ለፕሬዚዳንትነት የሚወዳደሩ እጩዎችን ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን የሀገርውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩ 6 እጩዎችን ይፋ አድርጓል፡፡ ሚኒስቴሩ በዚህ ወር በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የስድስት እጩዎችን የመጨረሻ ዝርዝር ነው ይፋ ማድረጉ የተሰማው፡፡ ፕሬዚዳንታዊ…

የማሠልጠኛ ማዕከሉ ለአዲስ ሰልጣኞች የስልጠና መክፈቻ ስነ-ስርዓት አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የብላቴ ኮማንዶና አየር ወለድ ማሠልጠኛ ማዕከል ለአዲስ ሰልጣኞች የስልጠና መክፈቻ ስነ-ስርዓት አከናውኗል፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ÷ በፈቃደኝነትና በሞራል ሀገራቸውን…

የሐረርን የመጠጥ ውሀ ችግር ለማቃለል በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የሐረር ከተማን የዘመናት የመጠጥ ውሀ ችግር ለመቅረፍ እቅድ በማውጣት ወደ ስራ መገባቱን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሁለት አስርት አመታት በላይ የቆየውን የመጠጥ ውሀ ችግር ለመቅረፍ…

እስካሁን 2 ነጥብ 6 ቢሊየን የቡና ችግኝ ማዘጋጀት ችለናል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ አመት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን የቡና ችግኝ ለማዘጋጀት አቅደን እስካሁን ባለው አፈፃፀም ከእቅድ በላይ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ለማዘጋጀት ችለናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር…

በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ወደ ብልፅግና ለሚደረገው ጉዞ ጉልበት ናቸው-አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙት የልማት ስራዎች ሀገራችን ወደ ብልፅግና ለምታደርገው ጉዞ ጉልበት ናቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና…