የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ም/ቤት የ100 ቀናት ግምገማ ተጀመረ Feven Bishaw Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 በጀት ዓመት ከመጠናቀቁ በፊት የመጨረሻ የሆነው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ100 ቀናት ግምገማ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ በትጋት መሥራት ይገባል- ድረስ ሳኅሉ (ዶ/ር) Amele Demsew Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግጭት ምዕራፍን በመዝጋት የሕዝቡን የሠላም ፍላጎት እና የመልማት ጥያቄ ለመፍታት በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ድረስ ሳኅሉ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ለሕጻናት ክትባት ተደራሽነት ፕሮጀክት 45 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለሕጻናት ክትባት ተደራሽነት ፕሮጀክት (ዜሮ ዶዝ) ዘርፈ-ብዙ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር 45 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተደረገ፡፡ በኢትዮጵያ የሕጻናት ክትባት ተደራሽነት ፕሮጀክት (ዜሮ ዶዝ) ዘርፈ-ብዙ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ክልሎች ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና እየተሰጠ ነው Feven Bishaw Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለተማሪዎች እየተሰጠ ነው፡፡ በዚህም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ጋምቤላ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች፣ ደቡብ ኢትዮጵያ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በሚቀጥሉት ቀናት የሚጠበቀው እርጥበት በበልግ ዘግይተው ለተዘሩ ሰብሎች ጠቀሜታ ይኖረዋል – ኢንስቲትዩቱ Feven Bishaw Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት የሚጠበቀው እርጥበት የበልግ እርጥበት ተጠቃሚ በሆኑት አካባቢዎች ዘግይተው ለተዘሩና ፍሬ በመሙላት ላይ ለሚገኙ የበልግ ሰብሎችና ለቋሚ ተክሎች ጠቀሜታ እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ 86 ሺህ 672 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና እየወሰዱ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በ182 የፈተና ጣቢያዎች ለ86 ሺህ 672 ተማሪዎች እየተሰጠ ነው፡፡ 2 ሺህ 200 ፈታኞች፣ 700 ሱፐር ቫይዘሮች እና 182 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎችን በማሳተፍ ፈተናው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ውጤታማ ባለብዙ ወገን ግንኙነትን በጋራ ለማስፈን ቁርጠኛ ናት – አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ Amele Demsew Jun 11, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሰላምን እና እድገትን፣ ሁሉን አቀፍ እና ዘላቂ ልማትን እንዲሁም ውጤታማ ባለብዙ ወገን ግንኙነትን በጋራ ለማስፈን ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ገለፁ፡፡ በሩሲያ ኒዥኒ ኖቭጎሮድ እየተካሄደ በሚገኘው የብሪክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Jun 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 167 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ከእነዚህ ውስጥም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 16 ታዳጊዎች እንደሚገኙ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች Melaku Gedif Jun 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድ እና ልማት ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከፊንላንድ የውጭ ንግድና ልማት ሚኒስትር ቪሌ ታቪዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የፈረንሳይና የእንግሊዝ ኤምባሲ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jun 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሜ ማሪሾንና የእንግሊዝ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አንድሪው ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ከፈረንሳዩ አምባሳደር ጋር ባደረጉት ውይይት ኢትዮጵያ የፕሪቶሪያ…