Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እየከፈለችልን ላለው መስዋዕትነት እናመሠግናለን- የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ፕሬዚዳንት አብዲአዚዝ ሀሰን ለፍተግሬን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በሰላም ማስከበር ተሰማርቶ በባይድዋ ያለውን የሶማሊያ ሕዝብ ሰላም ለማረጋገጥ እየከፈለ ላለው መስዋዕትነት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በባይድዋ ሴክተር 3…

አቶ አወል አርባ በአሶሳ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ እና በብልጽግና ፓርቲ የሲዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አብረሃም ማርሻሎ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳና አካባቢው የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው። በጉብኝታቸውም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

በሶማሌ ክልል በሰብል ልማት የተጀመረው ንቅናቄ ከተረጂነት ወደ ልማት የሚል የአስተሳስብ ለውጥ አምጥቷል- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሰብል ልማት የተጀመረው ንቅናቄ ከምርታማነቱ ባሻገር ከተረጂነት ወደ ልማት የሚል ማህበረሰብ አቀፍ የእሳቤ ለውጥ ማምጣቱን ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ።በዘንድሮው ዓመት ብቻ በክልሉ በ8 ቢሊየን ብር የተለያዩ የመስኖ ፕሮጀክቶች…

ፀጋዎችን በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረጉ ጥረቶችን ማበረታታት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎችን በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ የሚደረጉ ጥረቶችን ማበረታታት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፤ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሐሳብ ሕዝባዊ የውይይት መድረኮች÷ በሰመራ፣ ሐረር፣ ሻሸመኔ፣…

አራት ተቋማት በአቪዬሽን ሣይንስና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪግ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፣ የኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በአቪዬሽን ሣይንስ እና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪግ ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ የሀገሪቱን…

“ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፤ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት ክብር” በሚል መሪ ሀሳብ ሕዝባዊ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፤ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው፡፡ ውይይቶቹ እየተካሄዱ የሚገኙትም÷ በድሬዳዋ፣ አዳማ፣ ቢሾፍቱ፣ ደብረ ብርሃን፣ ዲላ፣ ጂማ እና ቦንጋ ከተሞች ነው፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአሸናፊ ከበደ (ፕ/ር) ስም የተሰየመውን የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከል መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በአሸናፊ ከበደ (ፕ/ር) ስም የሰየመውን የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከል መርቀዋል፡፡ የሙዚቃዊ ጥበባት ማዕከሉ በኢትዮጵያ በአይነቱ የመጀመሪያ መሆኑን…

የሸገር ከተማና የቻይናዋ ጓንዡ ከተማ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ አስተዳደርና የቻይናዋ ጓንዡ ከተማ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የሁለት ከተሞች የወዳጅነት መግባቢያ ሥምምነት ተፈራርመዋል። ሥምምነቱን የሸገር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተሾመ አዱኛ (ዶ/ር) እና የጓንዡ ከተማ የማዘጋጃዊ…

አቶ አረጋ ከበደ እና ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በመዲናዋ የተገነቡ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ እና የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ የተገነቡ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ፥ የለሚ ኩራ የግብርና ምርት መሸጫ ማእከል፣ የእንስሳት ልማት እና ልህቀት ማእከል፣…