የፍትህ ስርዓቱን ለማንቃት የዜጎችን ተሳትፎ ማጎልበት ይገባል- አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ስርዓቱን ለማንቃትና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የዜጎችን ተሳትፎ ማጎልበት እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ ተናገሩ።
በአማራ ክልል የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ጥምር ኮሚቴ በጎንደር ከተማ ከተለያዩ…