መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ ህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ ድርጊቶችን እየተከታታለ እርምጃ ይወስዳል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ ህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ ድርጊቶችን እየተከታታለ እርምጃ ይወስዳል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) አሳሰቡ።
ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…