እየተመረተ ያለው ምርት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጉዞ እየተሳካ መሆኑን ያሳያል- አገልግሎቱ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና ባሌ ዞኖች በመኸር እርሻ እየተመረተ ያለው ምርት ሀገሪቱ የያዘችው የምግብ ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ጉዞ እየተሳካ መሆኑን ማሳያ ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ከበደ ዴሲሳ ገለጹ፡፡
ሚኒስትር ዴዔታው መንግሥት…