አገልግሎቱ 715 ሺህ 324 ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 715 ሺህ 324 ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 857 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
አገልግሎቱ ባለፉት 9 ወራት በተለያዩ ዘርፎች 715 ሺህ 324 ጉዳዮችን ያስተናገደ ሲሆን÷ለ1…