ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አቴንስ የሚያደርገውን ሣምንታዊ በረራ ከፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኅዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ በሣምንት ሥድስት ቀን ለመብረር የሚስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ሣምንታዊ የበረራ ቁጥሩን ከፍ ከማድረጉ በፊት ወደ አቴንስ የሚያደርገው…
የሀገር ውስጥ ዜና የጽዱ ኢትዮጵያና አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብሮች ጤናማ ዜጋ ለመፍጠር ወሳኝ መሆናቸው ተመለከተ amele Demisew Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጽዱ ኢትዮጵያና አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብሮች ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር መሰረት የሚጥሉ ንቅናቄዎች መሆናቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ ምቹ መንደርና ጽዱ ሀገር መፍጠር ዜጎች ተላላፊና ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች እንዲጠበቁ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የኤሌክትሮኒክ መንግሥት መለኪያ ደረጃዋን አሻሻለች ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፍ የኤሌክትሮኒክ መንግሥት መለኪያ ደረጃዋን አሻሻለች፡፡ በየሁለት ዓመቱ የሚወጣው የተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፋዊ የኢ-መንግሥት መለኪያ ትናንት በኒዮርክ ከመንግሥታቱ ስብሰባ ጎን ለጎን ይፋ ሆኗል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ የአካባቢ ሚኒስትሮች ጉባኤ ኢትዮጵያ ልምዶቿን ያካፈለችበት መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮትዲቯር አቢጃን በተካሄደው 10ኛው የአፍሪካ የአካባቢ ሚኒስትሮች ጉባኤ ኢትዮጵያ በርካታ ልምዶቿን ያካፈለችበትና ልዩ ልዩ ውሳኔዎች የተላለፉበት መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ "የመሬት መራቆትንና በረሃማነትን ለመዋጋት የሚያስችሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ጌታቸው ረዳ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ አስገነዘቡ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ላይ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መሥተዳድር ጌታቸው ረዳ አስገነዘቡ፡፡ የክልሉ የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ Shambel Mihret Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርን መጠን ለድርጅቶች በመቀነስ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ ኦዲተሮችን፣ ገንዘብ ተቀባዮች እና ቡድን መሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከግብር ከፋይ ድርጅቶች "ግብር…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ካሉ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተወጣጡ ጋዜጠኞች ጋር ውይይት ተካሄደ amele Demisew Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ክፍል በኢትዮጵያ በሥራ ላይ ካሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተወጣጡ የውጭ ጋዜጠኞች ጋር ውይይት አካሄደ። የውይይቱ ዓላማ ሚዛናዊ እና ተጨባጭ የዘገባ ሽፋንን ማሳደግ እንደሆነ የጠቅላይ…
ስፓርት ሮማ አሰልጣኝ ዳንዔል ዲ ሮሲን አሰናበተ ዮሐንስ ደርበው Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያኑ ክለብ ሮማ አሰልጣኝ ዳንዔል ዲ ሮሲን ከኃላፊነታቸው ማንሳቱን አስታውቋል፡፡ አሰልጣኙ ከኃላፊነታቸው የተነሱት ሮማን ስኬታማ ማድረግ አልቻሉም በሚል ነው፡፡ ከአደረጓቸው አራት ጨዋታዎች ሦስቱን በአቻ አንዱን በሽንፈት ማጠናቀቃቸውም ዲ…
Uncategorized ኢትዮጵያና ጅቡቲ የሚያቋቁሙት የኮሪደር አስተዳደር የወደብ አገልግሎትን ቀልጣፋ እንዲሆን ያስችላል ተባለ Shambel Mihret Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የሚያቋቁሙት የኮሪደር አስተዳደር የወደብና የትራንስፖርት አገልግሎት ቀልጣፋ እንዲሆን ያስችላል ተባለ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ በጅቡቲ ወደብ ላይ የአሰራር አለመቀላጠፍ ከገጠመ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ “ኢሬቻ ኤግዚቢሽንና ባዛር 2017” ዐውደ-ርዕይ ሊካሄድ ነው amele Demisew Sep 18, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢሬቻ ኤግዚቢሽንና ባዛር 2017" የተሰኘ ዐውደ-ርዕይ ከመስከረም 18 እስከ 24 ቀን 2017 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሊካሄድ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ የፓናል ውይይቶችን ጨምሮ፣ የባሕል ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና የሙዚቃ ዝግጅቶች…