የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በደራ ወረዳ የተፈፀመውን አሰቃቂ የግድያ ድርጊት አወገዘ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ የተፈፀመውን አሰቃቂ እና ጭካኔ የተሞላበት የግድያ ድርጊት አወገዘ፡፡
የጉባኤው ዋና ፀሀፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ ሁሉም ሀይማኖቶች የሰው ልጆች ሁሉ ፍቅርን፣ መታዘዝን፣ ይቅርታንና ዕርቅን…