ፋና ስብስብ በጋዜጠኛ ሞሊቶ ኤሊያስ የተጻፈው ‘ሉዱንዳ’ መፅሐፍ ተመረቀ Tamrat Bishaw Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዜጠኛ ሞሊቶ ኤሊያስ የተጻፈው ‘ሉዱንዳ’ መፅሐፍ ዛሬ ተመረቀ። መፅሐፉ አስገራሚ እውነታዎች፣ አስደማሚ ክስተቶች፣ ጠቃሚ መረጃዎችና ሌሎችም የተካተቱበት እንደሆነ ተገልጿል። ሉዱንዳ ቃሉ ከሀድይሳ ቋንቋ የተወሰደ እንደሆነም የተገለጸ ሲሆን፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የኖክ ነዳጅ ማደያ ስራ አስኪያጅን በማስፈራራት ገንዘብ የተቀበሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ Melaku Gedif Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኖክ ነዳጅ ማደያ ስራ አስኪያጅን በወንጀል ትፈለጋለህ በማለት አስፈራርተው ገንዘብ ተቀብለዋል ተብለው ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ሙስና ወንጀል የተከሰሱ አምስት ግለሰቦች እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ።…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 232 ኢትዮጵያውያን ከሳውዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Tamrat Bishaw Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 232 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥ 1 ሺህ 231 ወንዶች፣ 1 ሴት እና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 12 ታዳጊዎች እንደሚገኙ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በቂ ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) Tamrat Bishaw Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የ2016 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የቅድመ ዝግጅት እና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ላይ ብሄራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ዐቢይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ Melaku Gedif Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 112 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሎው ኡቡፕ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ባለሃብቶቹ ፈቃዱን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ኮንጎ ሪፐብሊክ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኮንጎ ሪፐብሊክ መካከል በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ሁለቱ ሀገራት በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት የፈረሙት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቱርኩ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ Melaku Gedif Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የቱርኩ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በመወከል በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሃማድ ተፈራርመዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና 16ኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን መድረክ ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 16ኛው የኢትዮጵያና ጅቡቲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት አፈጻጸም መገምገሚያ መድረክ በስምምነት ተጠናቀቀ፡፡ በመድረኩ ስምምነት ላይ የተደረሰባቸውን ጉዳዮች እንዲሁም በስምምነቱ ወቅት በሁለቱም ወገን…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ76 ሺህ በላይ መዝገቦች ውሳኔ ማግኘታቸው ተገለጸ Tamrat Bishaw Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፋት 9 ወራት በፍትሐብሔር እና በወንጀል ከቀረቡ 87 ሺህ 600 በላይ መዝገቦች ውስጥ 76 ሺህ 300 በላይ የሚሆኑት ውሳኔ ማግኘታቸውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኤረር መጠጥ ውኃ ፕሮጀክትን በግንቦት ወር መጨረሻ ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ224 ሚሊየን ብር የማስፋፊያ ግንባታ እየተከናወነለት የሚገኘው የኤረር መጠጥ ውኃ ፕሮጀክትን በግንቦት ወር መጨረሻ ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የኤረር…