Fana: At a Speed of Life!

የፈረንሳይ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከሙአመር ጋዳፊ ገንዘብ በመቀበል ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ ከሊቢያ የቀድሞ መሪ ሙአመር ጋዳፊ ለምርጫ ቅስቀሳ 50 ሚሊየን ዩሮ ገንዘብ ተቀብለው ነበር የሚል ክስ ቀርቦባቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ፈረንሳይን ከፈረንጆቹ 2007 እስከ 2012 በፕሬዚዳንትነት…

ኢትዮጵያ መድን ስሑል ሽረን አሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ መድን ስሑል ሽረን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ መሐመድ አበራ፣ ረመዳን የሱፍ እና መስፍን ዋሼ የኢትዮጵያ መድን ጎሎችን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ የስሑል ሽረን ግብ ያስቆጠረው ደግሞ አሌክስ ኪታታ…

”ዳግማዊት ኢየሩሳሌም”

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሦስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ-መቅደሶች ይገኛሉ፡፡ በየዓመቱ ታሕሣሥ 29 (በአራት ዓመት አንዴ በዘመነ ዮሐንስ ታሕሣሥ 28) የልደት (ገና) በዓል በላሊበላ…

ኤምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ተቀማጭነታቸውን ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በዚህም መሰረት የአሜሪካ፣ የብሪታኒያ እና የጀርመን…

የተለያዩ ክልሎች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ርዕሳነ መስተዳድሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት  በዓልን(ገና) በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል  ባስተላለፈው መልዕክት በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይህ በዓል…

ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች በቅዱስ ላሊበላ ቤተ-መቅደሶች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካሳለፍነው ቅዳሜ ጀምሮ እስከ ታሕሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚቆዩ ከገና በዓል ጋር የተያያዙ ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች በሦስት ቤተ-ክርስቲያኖች በልዩ ሁኔታ እየተከናወኑ ነው፡፡ በቤተ-መድኃኔዓለም፣ በቤተ-አማኑኤል እና በቤተ-ማርያም…

የአዲስ አበባ ከተማ እና ድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የገናበዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የገና በዓል ሲከበር የኢየሱስ ክርስቶስን ምሳሌነት በመከተል የሰላም…

የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ ፓርቲው አጠቃላይ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ በሁሉም ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ በሁለቱ የከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት…

ፕሬዚዳንት ታዬ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ኅልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ኅልፈተ ሕይዎት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት÷ “የተከበሩ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በማረፋቸው ብርቱ ሐዘን ተሰምቶናል”…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ…