Fana: At a Speed of Life!

ከ1 ቶን በላይ የሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ከመስከረም 2 ጀምሮ በስራ መግቢያና መውጫ መንቀሳቀስ እንደማይችሉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ቶን በላይ የሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ከመስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት መንቀሳቀስ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በመዲናዋ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት ላይ…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት ዝናብ ሰጪ ገጽታዎች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ቀጣይነት ይኖራቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አስር ቀናት ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎችላይ ቀጣይነት እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በመደበኛ ሁኔታ በአሥሩ ቀናት የክረምት ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ከሰሜንና ከሰሜን…

በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የምንጊዜም ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው ተማሪ…

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቃላሚኖ ልዩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪው ዮናስ ንጉሰ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 675 በማምጣት በደረጃው የምንጊዜውንም ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ በተመሳሳይ ተማሪ ሔለን በርኸ ከቃላሚኖ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…

በሕገወጥ መንገድ ከ56 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት ይዞታን እንዲወሰድ በማድረግ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሕገወጥ መንገድ ከ56 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት ይዞታ እንዲወሰድ አድርገዋል በሚል የተጠረጠሩ የመንግስት ሰራተኞችና ግለሰቦች ተከሰሱ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በንፋስ ስልክ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የአልጄሪያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የአልጄሪያ አምባሳደር ሰልማ መሊካ ሀዳዲ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም፤ ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር በሚያስችሉ ሁኔታ ላይ መክረዋል። በዚህም ሁለቱ ሀገራት…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሕዝቡ ነገን ዛሬ የገነባበት የጋራ ውጤት ነው- ክፍሌ ሆሮ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን በጫና ውስጥ ሆነው ነገን ዛሬ የገነቡበት የጋራ ትጋት ውጤት መሆኑን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ክፍሌ ሆሮ (ኢ/ር) ገለጹ። ፕሮጀክቱ ፈተናዎችን አልፎ የመጠናቀቂያ…

ምስራቅ ዕዝ ማንኛውንም ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጀ መሃመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 206 (ኤፍ ቢ ሲ) ምስራቅ ዕዝ ማንኛውንም ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል ሲሉ የዕዙ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል መሃመድ ተሰማ ገለጹ፡፡ ሌ/ጀ መሃመድ ተሰማ እንዳሉት÷ ዕዙ ከባድ ሀገራዊ ግዳጆችን በአስተማማኝ መልኩ መወጣት የሚችልበት ወታደራዊና…

የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ፎረሙ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ…

‹‹የነገው ትውልድ እጣ ፈንታ በብልፅግና ጉዟችን ውስጥ ምን ሊሆን እንደሚችል በፖሊሲዎቻችን እና በፍኖተ ብልጽግና እቅዳችን ላይ በግልፅ አስቀምጠናል።

የነገው ትውልድ እጣ ፈንታ ምን ሊሆን እንደሚችል በፍኖተ ብልጽግና እቅዳችን ላይ በግልፅ አስቀምጠናል - አቶ አደም ፋራህ አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነገው ትውልድ እጣ ፈንታ በብልፅግና ጉዟችን ውስጥ ምን ሊሆን እንደሚችል በፖሊሲዎቻችን እና በፍኖተ ብልጽግና እቅዳችን ላይ…

ወንጀለኛ የነበሩ 178 የሠራዊት አባላት ይቅርታ ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 206 (ኤፍ ቢ ሲ) ወንጀለኛ በመሆናቸው እስከ ሞት ፍርድ ተወስኖባቸው ለነበሩ 178 የሠራዊት አባላት በአዲስ ዓመት ይቅርታ መደረጉን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከነበረው ግጭት ጋር በተያያዘ አንዳንድ የሠራዊት አባላት የተሰጣቸውን…