ከ1 ቶን በላይ የሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ከመስከረም 2 ጀምሮ በስራ መግቢያና መውጫ መንቀሳቀስ እንደማይችሉ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ቶን በላይ የሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ከመስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት መንቀሳቀስ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
በመዲናዋ በስራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት ላይ…