Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር…

አየር መንገዱ ወደ ካሜሩን ዱዋላ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 11 ሊያሳድግ ነው፡፡ በዚህ…

የቫይታሚን ዲ እጥረት የሚያስከትለው ጉዳት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቫይታሚን ዲ ለአጥንት መስሪያ የሚያገለግለውን ንጥረ ነገር ወደ አጥንት እንዲጓጓዝ የሚያግዝ ነው። ካልሺየም ከምግብ ውስጥ አንጀትን አልፎ ወደ ደም እንዲገባ የሚያደርግ ለአጥንት መጠንከር በጣም ወሳኝ ሚና የሚጫወትም ነው።…

የሊቢያው ጠቅላይ ሚኒስትር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አል-ዳባይባ በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ምሽቱን አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ…

የኮሪያ ፋውንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያ ፋውንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ በጤናው ዘርፍ ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ጠየቁ፡፡ ሚኒስትሯ ከኮሪያ ፋውንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ ዳይሬክተር ጆንግሶህ አህን ጋር…

የአፍሪካ ኩራት ከሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልምድ በመውሰድ እንሠራለን- ኡጋንዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኩራት ከሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልምዶችን በመውሰድ የሀገራቸውን አየር መንገድ ለማሳደግ እንደሚሠሩ የኡጋናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮቢናኽ ናባኒያ ገለጹ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ዴንጌ ቦሩ በኡጋንዳ ጠቅላይ…

ኢትዮጵያ 4ኛው ዓለም አቀፍ ፋይናንስ ለልማት ጉባኤን በብቃት ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 4ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዓለም አቀፍ ፋይናንስ ለልማት ጉባኤን በብቃት ለማስተናገድ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እያደረገች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ገለፁ። አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ…

እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ መኖሪያ ቤትና ስቱዲዮ ለመጠገን ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ይኖሩበት የነበረውን ቤትና የሥራ ስቱዲዮ ለመጠገን የሥራ ርክክብ ተደረገ፡፡ የጥገና ሥራውን ለማከናወን የሚያስችለው ርክክብ የተደረገው በኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን፣ ቢዋይ ኤምቲ…

1 ሺህ 181 ዜጎች ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በረራ በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1 ሺህ 181 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ የተመለሱት ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ 4ቱ እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸው…

ሩሲያና ዩክሬን ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ተገናኝተው ድርድር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ተገናኝተው ድርድር ማካሄዳቸው ተሰማ፡፡ ጦርነት ውስጥ የገቡት ሀገራቱ ፊት ለፊት በመገናኘት ድርድር ያደረጉት በኳታር አሸማጋይነት መሆኑ ተገልጿል፡፡ በፊት ለፊት ድርድሩም በጦርነቱ ምክንያት…