Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ከደረጃ በታች የሆኑ 6 የግል ኮሌጆች ተዘጉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ከደረጃ በታች የሆኑ ስድስት የግል ኮሌጆች መዘጋታቸውን የክልሉ ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ኃላፊ ወ/ሮ ነቢላ ማህዲ ÷ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ በተደረገ ክትትል እና ግምገማ ከደረጃ በታች ሆነው…

የጤና ሚኒስቴርና ኢትዮ ቴሌኮም የጤና ዘርፉን በዲጂታል ለማዘመን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና ኢትዮ ቴሌኮም የጤና ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን ተስማምተዋል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ሁለቱ ተቋማት በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ ሥርጭት እየቀነሰ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከለከል እና ለመቆጣጠር በተሠራው ሥራ ሥርጭቱ እየቀነሰ መምጣቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ። የቢሮው ኃላፊ እንዳሻው ሽብሩ ለፋና ዲጂታል ጋር እንዳሉት ባለፈው ዓመት ክረምት ወራት የወባ በሽታ ስርጭት…

በጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን ጅቡቲ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጅቡቲ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሃመድ አሊ የሱፍ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

ፑቲን በሩሲያ አየር ክልል ውስጥ ስለተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ይቅርታ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአገሪቱ አየር ክልል ውስጥ የተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ላይ ለደረሰው አሰቃቂ አደጋ ይቅርታ ጠየቁ። የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭን ይቅርታ የጠየቁት ፑቲን “አሳዛኝ ክስተት” ያሉት…

እዮቤል ፀጋዬ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሶስት ወራት በአስደናቂ ተወዳዳሪዎች ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 ውድድር ዛሬ ተጠናቅቋል፡፡ ለፍጻሜው ማዕረግ ሀይሉ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ ግሩም ነብዩ እና እዮቤል ፀጋዬ በሶስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች ከዛየን ባንድ ጋር…

የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የፀጥታ ጥምር ኃይል አስታውቋል፡፡ ግብረ ሃይሉ በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ትብብር ላደረገው የአካባቢው ህብረተሰብ፣ ለኃይማኖት አባቶች፣ ለአስተዳደር አካላት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ እንደሚያስችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው መሰረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ በማምጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ እንደሚያስችል የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበርና በጆሀንስበርግ ዩኒቨርሲቲ…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የፖሊዮ መረጃን የሚያሰራጭ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በመጠቀም የፖሊዮ መረጃዎችን ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ተደርጓል፡፡ በኢትዮጵያ ያለውን የፖሊዮ ክትትል ውስንነት መቅረፍ ያስችላል የተባለው "ፖሊዮአንቴና" መተግበሪያ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት…

የህንጻ ግንባታዎች ርዕደ መሬትን መቋቋም በሚችሉበት ሁኔታ እንዲገነቡ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህንጻ ግንባታዎች ርዕደ መሬትን መቋቋም የሚችሉ ሆነው እንዲገነቡ በትኩረት እየሰራን ነው ሲል የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የኮንስትራክሽን ፕሮጄክት ቁጥጥርና ክትትል ዋና ስራ አስፈጻሚ በረከት ተዘራ ከፋና…