Fana: At a Speed of Life!

በወታደራዊ ሳይንስ የተካነ ተተኪ የሠራዊት አመራር የማፍራቱ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የሚያስቀጥል እና በወታደራዊ ሳይንስ የተካነ ተተኪ የሠራዊት አመራር የማፍራቱ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ…

የናይል ተፋሰስ ሀገራት የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ፍትሃዊ አጠቃቀም የትብብር ማዕቀፍን እንዲፈርሙ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይል ተፋሰስ ሀገራት የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ዘላቂና ፍትሃዊ የአጠቃቀም ስርዓትን ወደ ሙሉ ትግበራ ለማስገባት የትብብር ማዕቀፉን ሊፈርሙና ሊያጸድቁ እንደሚገባ የናይል ተፋሰስ ኢኒሼቲቭ ጥሪ አቀረበ፡፡ የናይል ተፋስስ ኢኒሼቲቭ ከባለድርሻ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሾን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ ግብርና፣ ኢነርጂ፣ ባህል፣ ቋንቋ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በቀጣይ የጋራ…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ከብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮችን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ውይይት አድርገዋል፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሌሎች ኮሚሽነሮች ጋር በመሆን ነው ከብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን…

የታክስ አስተዳደር ዲጂታላይዜሽን የታክስ ተግዳሮቶችን መቅረፍ ያስችላል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና ዓለም ባንክ በጋራ ያዘጋጁት የዲጂታል ታክስ አስተዳደር ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ ናይጄሪያ፣ ዛምቢያ፣ ዚምባቡዌ፣ ኡጋንዳ፣ ማላዊ፣ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ እና…

የ”ኩል ፖርት አዲስ” ፕሮጀክት ግንባታ ዘንድሮ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአትክልትና ፍራፍሬ ማቆያና መጓጓዣ የሚውለው የ"ኩል ፖርት አዲስ'' ፕሮጀክት ግንባታ ዘንድሮ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ባህርና ሎጂስቲክስ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ባህርና ሎጂስቲክስ የወደብና ተርሚናል ም/ዋና ስራ አስፈጻሚ ምህረተአብ ተክሉ…

በማንዴላ ዋንጫ የአፍሪካ ቦክስ ውድድር ኢትዮጵያ 6 ሜዳሊያ በመሰብሰብ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማንዴላ አፍሪካ ቦክስ ውድድር ኢትዮጵያ ሶስት ብርና ሶስት የነሐስ በአጠቃላይ ስድስት ሜዳልያ በማግኘት ውድድሩን አጠናቃለች። በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ በተካሄደው ውድድር ኢትዮጵያ በሱራፌል አላዩ፣ ሚሊዮን ጨፎ እና ቤተል ወልዱ የነሃስ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ341 ሚሊየን በላይ ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ልማት ከ341ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የክልሉ ደን፣ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ቢሮ ሃላፊ አስራት ገብረማሪያም (ዶ/ር)…

በአቡዳቢና ዱባይ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ የሚነሱ ቅሬታዎች እየተፈቱ እንደሆነ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቡዳቢና ዱባይ አካባቢ እየተሰጠ ባለው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎቶች ከዚህ ቀደም የሚነሱ ቅሬታዎች እየተፈቱ መሆኑን የኮሚኒቲ አባላት፣ ተወካዮችና አመራሮች ተናግረዋል። በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት…

የአፈር ማዳበሪያን ጨምሮ ከ19 ሺህ በላይ የምርት ጥራት ፍተሻ አገልግሎት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ባለፉት 9 ወራት የአፈር ማዳበሪያን ጨምሮ ከ19 ሺህ በላይ የምርት ጥራት ፍተሻ አገልግሎት መስጠቱን አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር መዓዛ አበራ እንዳሉት÷ ድርጅቱ በዋናነት የጥራት ፍተሻ ላቦራቶሪ፣…