ሕዳሴ ግድብ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ ያለው ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክት ነው – አሸብር ባልቻ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የጎላ አበርክቶ ያለው ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክት መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው እንዳሉት÷ የሕዳሴ ግድብ…