ውሃና ኢነርጂ ጉዳይ ከዜጎች ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለው በመሆኑ በፋና ልዩ ሽፋን ይሰጠዋል – አቶ አድማሱ ዳምጠው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ጉዳይ ከዜጎች ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለው በመሆኑ ልዩ ሽፋን ይሰጠዋል ሲሉ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው ተናገሩ፡፡
የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች…