Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ለተመልካች ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ለተመልካች ክፍት እንዲሆኑ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ እየተካሄዱ ሲሆን÷ የስፖርታዊ ጨዋነት ጉዳይ ላይ ዘላቂ መፍትሔ እስከሚገኝ በዚህ…

በኮንትራት ፋርሚንግ ከለማው ሰሊጥ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2016/17 የምርት ዘመን በግብርና ምርት ውል (ኮንትራት ፋርሚንግ) ከለማው ሰሊጥ ከ1 ሚሊየን 369 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ምርት ውል ዴስክ ኃላፊ ሱልጣን መሐመድ ለፋና…

ረጅም ጊዜ ያገለገሉና በነዳጅ የሚሰሩ መኪኖችን በኤሌክትሪክ መኪኖች ለመተካት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ረጅም ጊዜ ያገለገሉና በነዳጅ የሚሰሩ መኪኖችን በኤሌክትሪክ በሚሰሩ መኪኖች ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ያብባል አዲስ በከተማዋ ለከፍተኛ የካርበን ልቀት ምክንያት…

40ኛው ዙር የጉሚ በለል መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 40ኛው ዙር የጉሚ በለል መድረክ ከግጭት ወደ ዘላቂ ሰላም በሚል መሪ ሐሳብ ተካሄደ፡፡ የክልሉ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ በመድረኩ ላይ እንዳሉት÷ ከግጭት አዙሪት ለመውጣት በኦሮሚያ ክልል መንግስት በኩል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የበዓል ሰሞን ጨዋታዎች ዛሬም ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የበዓል ሰሞን (ቦክሲንግ ደይ) መርሐ-ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በመርሐ-ግብሩ መሠረት ምሽት 4 ሠዓት ከ30 ላይ ብራይተን ከብሬንትፎርድ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ እንዲሁም ምሽት 5 ከ15…

ፊንላንድ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምታጠናክር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊንላንድ በትምህርት መስክ ለኢትዮጵያ የምታደርገው ትብብርና ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጣለች፡፡ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አየለች እሸቴ በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ከሆኑት ሲኒካ አንቲላ ጋር በሁለትዮሽ…

ካሉበት ሆነው ኃይል ለመግዛት የሚያስችል ስማርት ቆጣሪ እየተገጠመ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቅድመ ክፍያ ተጠቃሚ ደንበኞች ካሉበት ሆነው የኤሌክትሪክ ኃይል መግዛት እንዲችሉ ነባር ቆጣሪዎችን በኤስ ቲ ኤስ ስማርት ሜትር እየቀየረ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ እስከ አሁን በባልደራስ ኮንዶሚኒየም እና በመካኒሳ…

በአማራ ክልል 163 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሐምሌ 1 ቀን 2016 ጀምሮ በአማራ ክልል 163 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 940 አልሚዎች ፈቃድ መሰጠቱን የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፈቃድ የተሰጣቸው አልሚዎች 20 ሺህ 368 የሥራ ዕድል…

ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት መጀመሩን የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ም/ኮሚሽነር ጄነራል መላኩ ፋንታ እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ…

ከሕዳሴ ግድብ የመነጨው ሃይል በአግባቡ እየተከፋፈለ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የሆለታ ባለ 500 ኪሎ ቮልት የማከፋፈያ ጣቢያ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመነጨውን ሃይል በአግባቡ እያከፋፈለ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የጣቢያው ሃላፊ አቶ ጥላሁን አዘዘው እንደገለጹት÷የማከፋፈያ ጣቢያው…