Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከካፍ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሲፒ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሲፒ (ዶ/ር) በአፍሪካ እግር ኳስ እና ኢትዮጵያ በእድገቱ ስለሚኖራት ሚና ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል። ለወጣቶች እድገት፣ የስፖርት መሠረተ ልማት ብሎም የአፍሪካን እግር ኳስ በዓለም መድረክ ለማላቅ ስለሚኖረን ትብብር ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። ፈጣን እና…
Read More...

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር ይበልጥ ተጠቃሽ እንዲሆን እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ተጠቃሽ እንዲሆን እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ተወዳጁን፣ ተናፋቂውን እና ባለፉት 25 ዓመታት የከተማችን አንዱ ድምቀት እና ዓለም አቀፍ መገለጫ የሆነውን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በልዩ ድምቀት…

አርሰናል ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል የከተማ ተቀናቃኙን ቶተንሃምን በሜዳው ኤምሬትስ ይገጥማል፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል ዛሬ ምሽት 1፡30 ላይ በሚደረገው የለንደን ደርቢ ጨዋታ መሪነቱን ለማጠናከር ሲገባ ከከተማ ባላንጣው ቶተንሃም ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል። አርሰናል ጨዋታውን ካሸነፈ ነጥቡን 29…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአዲስ አበባ የቱሪስት መዳረሻነትና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማእከልነቷን ይበልጥ ያሰፋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአዲስ አበባ የቱሪስት መዳረሻነትና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማእከልነቷን ይበልጥ ያሰፋል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሃፍታይ ገ/እግዚአብሔር። ኃላፊው በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 25ኛ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ወድድሩ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሰባት ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቀን 9 ሰዓት 30 ላይ ቼልሲ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ በርንሌይን በሚገጥምበት ጨዋታ 12ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች መደረግ ይጀምራሉ፡፡ በ20 ነጥብ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ቼልሲ በሊጉ ተከታታይ 3ኛ ጨዋታውን ድል ለማድረግ ወደ ሜዳ…

ተስፋ ያላቸው አዳጊዎች ወደ እግር ኳሳችን እየመጡ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀትና አሸናፊ ብሔራዊ ቡድን ለመገንባት ተስፋ ያላቸው አዳጊዎች ወደ እግር ኳሳችን እየመጡ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ተገኝተው በሴካፋ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ከ17…

ኢትዮጵያ ሁለተኛ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛው የአፍሪካ ብስክሌት ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ሁለተኛ የወርቅ ሜዳሊያ አስመዝግባለች። 64 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር በሸፈነው የአዳጊ ወጣቶች የጎዳና ላይ ውድድር፣  በሴቶች ብስክሌተኛ ፅጌ ካህሳይ ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቅቃለች። ፅጌ ካህሳይ ትላንት በተደረገው የግል ሰዓት ሙከራ ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ ማሸነፏ ይታወቃል።…