ስፓርት
የአምበልነት ምልክት በክንዱ ላይ ያላሰረው የመድፈኞቹ መሪ ዴክላን ራይስ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምበልነት ምልክት በክንዱ ላይ ያላሰረው የአርሰናሉ መሪ ዴክላን ራይስ የተወለደው በፈረንጆቹ 1999 በለንደን ነው፡፡
ዴክላን ራይስ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው በ2006 የቼልሲ አካዳሚን በመቀላቀል ቢሆንም ክህሎቱን የተጠራጠሩት ሰማያዊዎቹ በ14 አመቱ ለዌስትሃም አሳልፈው ሰጥተውታል፡፡
በዌስትሃም ዩናይትድ ራሱን በሚገባ በማጎልበት በተለይ ከ2017 ጀምሮ የመዶሻዎቹ ቁልፉ ተጫዋች ለመሆን በቅቷል፡፡
በመቀጠልም በ2022 የዌስትሃም ዩናይትድ አንጋፋ ተጫዋች…
Read More...
ኦስማን ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ሽልማት ሥነ ሥርዓት በተለያዩ ዘርፎች በኳታር ዶሃ ተካሂዷል፡፡
በዚህም የፒኤስጂው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡
የባሎንዶር አሸናፊው ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን ለመጀመሪያ ጊዜ አሸንፏል፡፡…
ኢትዮጵያ 5ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ እንድታዘጋጅ ተመረጠች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 5ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ እንድታዘጋጅ ተመርጣለች፡፡
4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ እየተደረገ በሚገኝባት አንጎላ ሉዋንዳ ከተማ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያ ውድድሩን የማዘጋጀት ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሸብር…
የሀገር ፍቅርን የሚያስተጋባ ድምጽ – የ1980’ው ሴካፋ እና ደምሴ ዳምጤ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ችቦው በራ፣ ስታዲየሙ ተንቀለቀለ፣ ደጋፊው እንደተመኘኋት አገኘኋት እያለ እየጨፈረ ነው" … ይህን የተናገረው ከመላው ኢትዮጵያውያን ጆሮ የማይጠፋ ዘመናትን የተሻገረ የሀገር ፍቅርን የሚያስተጋባ ተስረቅራቂ ድምጽ ባለቤት የሆነው ደምሴ ዳምጤ ነው፡፡
ጨዋታን ከመተንተን ባሻገር ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ጋር አብረው የሚወሱ…
ማንቼስተር ዩናይትድ ከቦርንማውዝ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት በኦልድትራፎርድ ቦርንማውዝን ያስተናግዳል፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ የምሽቱን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ነጥቡን 28 በማድረስ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 5ኛ ላይ ይቀመጣል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች በፕሪሚየር ሊጉ እርስ በእርስ…
ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።
ቀን 11:00 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ ሴልኸርስት ፓርክ በሚደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወሳኝ ድል በማስመዝገብ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ወደ ሜዳ ይገባል።
በሊጉ የደረጃ…
4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ በአንጎላው ኖቬምበር 11 ስታዲየም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
ከሳምንት በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ጅማሮውን ባደረገው ውድድር 54 ሀገራት ተሳታፊ ይሆናሉ።
በውድድሩ ላይ ኢትዮጵያ እስካሁን 6 የወርቅ፣ 4 የብር እና 4 የነሃስ ሜዳሊያዎችን በማስመዝገብ በውጤታማነት…