Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም መሠረት በምድብ አንድ ጣሊያን ከ ሰሜን አየርላንድ እንዲሁም ዌልስ ከ ቦስኒያ ተደልድለዋል። በምድብ ሁለት ዩክሬን ከስዊድን እንዲሁም ፖላንድ ከአልባኒያ ተገናኝተዋል። በምድብ ሦስት ቱርክ ከ ሮማኒያ እንዲሁም ስሎቫኪያ ከኮሶቮ ሲገናኙ በምድብ አራት ዴንማርክ ከሰሜን ሜቄዶንያ እንዲሁም ቼክ ሪፐብሊክ ከሪፐብሊክ አየርላንድ መደልደላቸው ተመላክቷል፡፡ 16 የአውሮፓ ሀገራት ተካፋይ በሚሆኑበት…
Read More...

ኢትዮጵያ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን አገኘች

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር አገኘች። ኢትዮጵያ እውቅናውን ያገኘችው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ ለነበረው ሚና እንደሆነ ተገልጿል። የእውቅና ሥነ ሥርዓቱ በብሔራዊ ሙዚዬም የተከናወነ ሲሆን÷ ስፖርት ለቱሪዝም ዘርፉ መነቃቃት ወሳኝ ሚና…

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሦስተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል። የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምድብ ሦስተኛ ጨዋታውን ነገ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ…

በግልና በቡድን ስኬቶች የደመቀው ሪካርዶ ካካ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ፣ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግና ባሎንዶር በታሪክ ካሸነፉ 10 ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው ሪካርዶ አዜክሰን ዶስ ሳንቶስ ሌይቴ (ካካ)፡፡ ትውልዱ በፈረንጆቹ 1982 በብራዚል ጋማ የሆነው አመለ ሸጋው ተጫዋች እግር ኳስን በሀገሩ ክለብ ሳኦ ፖሎ አካዳሚ ከስምንት ዓመቱ ጀምሮ በመጫወት አድጓል፡፡ በቀጣይም…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ልማት በቅርቡ ብርቱ ተፎካካሪ ለመሆን ያስችላል – ቤንጃሚን ዚመር

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የእግር ኳስ ልማት በቅርቡ በታላላቅ መድረኮች ተፎካካሪ የሚያደርጋት ነው አሉ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር ፡፡ ‎የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ሱዳንን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎ ከፋና+ ጋር ቆይታ ያደረጉት…

ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ የሚጓዘው ሮናልዶ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከበርካታ ዓመታት በኋላ የፖርቹጋል እና አሜሪካ ብሔራዊ ቡድኖች ለሚያደርጉት የወዳጅነት ጨዋታ ወደ አሜሪካ እንደሚያቀና ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ጨዋታ እንደሚያደርግ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡ ሮናልዶ በአሜሪካ ምድር ለመጨረሻ ጊዜ…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን አሸነፈ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ17 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ግቦችን ዳዊት ካሳው (3) ግቦችን ሲያስቆጥር እንየው ስለሺ ቀሪዋን አንድ ግብ…