ስፓርት
ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሁለተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል።
ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ውድድር የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአበበ ቢቂላ እና ድሬዳዋ ስታዲየም ይደረጋሉ፡፡
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ ሱዳን ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚያደርጉትን ጨዋታ ከፋና+ ቴሌቪዥን በተጨማሪ በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ፌስቡክ እና ዩቱዩብ…
Read More...
11 ግቦችን ያስቆጠረው ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ነው የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል፡፡
ፒተር ሽማይክል ከኮከብ ግብ ጠባቂነቱ በተጨማሪ ጨዋታ የማንበብ ብቃቱ እና ለቡድን አጋሮቹ ኳስ በእግሩ የሚያቀብልበት መንገድ ልዩ ነው፡፡
ፈጣን የመልሶ ማጥቃት እንቅስቃሴን የማስጀመር እና…
የቼልሲ የልብ ምት ካይሴዶ …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ወቅት አይነኬ ከሆኑ ተጫዋቾች መካከል ኢኳዶራዊው የመሐል ሜዳ ኮከብ ሞይሰስ ካይሴዶ አንዱ ነው፡፡
ሦስተኛ የውድድር ዓመቱን በቼልሲ እያሳለፈ የሚገኘው ካይሴዶ በክለቡ ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋች መካከል ቀዳሚው ነው፡፡
በሀገሩ ኢኳዶር በሚገኘው ኢንዲፔንዴንቴ ዴል ቫሌ እግር ኳስን…
ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ንጋቱ ገ/ስላሴ (በራሱ ላይ) በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥቡን ወደ 12 ከፍ በማድረግ በደረጃ ሠንጠረዡ…
በፈርጉሰን የሚወደደው ፖል ስኮልስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት የራሱን ትልቅ አሻራ ያስቀመጠና በሰር አሌክስ ፈርጉሰን የሚወደድ ተጫዋች ነው ፖል ስኮልስ፡፡
እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች ፖል ስኮልስ በእግር ኳስ ሕይወቱ ከቀያይ ሰይጣኖቹ ጋር ስኬታማ ጊዜ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡
በእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን…
ኢትዮጵያ ሩዋንዳን 2 ለ 0 አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ ሩዋንዳን 2 ለ 0 አሸንፋለች።
በዛሬው ዕለት በተጀመረው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያን አሸናፊ ያደረጉትን ሁለት ግቦችን ዳዊት ካሳ እና ሁዘይፋ ሻፊ አስቆጥረዋል።
በተመሳሳይ ውድድር ቀን 7፡00 ላይ…
በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ውድድር ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ እየተጫወቱ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ ጨዋታቸውን እያደረጉ ነው።
ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በሚረዳው የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ውድድር በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል።
በውድድሩ 10 የሴካፋ ዞን አባል ሀገራት የሚፎካከሩ ሲሆን÷ የምድብ…