ስፓርት
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
በዚህም አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድ ከበርንሌይ፣ ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከበርንማውዝ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
የዕለቱ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ምሽት 2 ሰዓት 30 ላይ ኤቨርተን ከኒውካስል ዩናይትድ እንዲሁም ምሽት 5 ሰዓት ላይ ቶተንሃም ሆትስፐር ከፉልሃም ይገናኛሉ።
የሊጉን ደረጃ ሰንጠረዥ አርሰናል በ29 ነጥብ ሲመራው ቼልሲ በ23 እንዲሁም ማንቼስተር ሲቲ በ22…
Read More...
ኮል ፓልመር በለንደን ደርቢ ይሰለፋል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼልሲው ኮል ፓልመር ከሁለት ወራት በኋላ ከጉዳት አገግሞ በመጪው እሁድ ቼልሲ አርሰናልን በሚያስተናግድበት ጨዋታ እንደሚሰለፍ ተረጋግጧል፡፡
የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ በሰጡት መግለጫ÷ ፓልመር ከጉዳት አገግሞ የነበረ ቢሆንም በልምምድ ላይ ባጋጠመው የተረከዝ መሰንጠቅ ምክንያት ቡድኑ ከበርንሌይ እንዲሁም በአውሮፓ…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ኬንያን በማሸነፍ በአንደኝነት ከምድቡ አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የኬንያ አቻውን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በዚህም የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በበላይነት በማጠናቀቅ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀል ችሏል፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደው…
ሲዳማ ቡና መቻልን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና መቻልን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ቀን 7፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ባየህ በፍጹም ቅጣት ምት እና በጨዋታ 2 ግቦችን ሲያስቆጥር፤ የመቻልን ብቸኛ ግብ ኮሊያን ኮፊ አስቆጥሯል።
የሊጉ…
ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ከኬንያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር ከምድባቸው ማለፋቸውን ያረጋገጡት ኢትዮጵያ እና ኬንያ ዛሬ 10፡00 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ።
ጠዋታው በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል እና በፋና ዲጂታል አማራጮች በቀጥታ ይተላለፋል።
እኩል 7 ነጥብ በመሰበስብ ለግማሽ ፍጻሜ ማለፋቸውን አረጋግጠው ወደ ሜዳ የሚገቡት ሁለቱ…
የወቅቱ ሃያላን ክለቦች ተጠባቂ ፍልሚያ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ5ኛ ዙር መርሐ ግብር የወቅቱን ሃያላን ክለቦች አርሰናል እና ባየርን ሙኒክ የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ትኩረትን ስቧል፡፡
ሁለቱ ክለቦቸ በውድድር ዓመቱ በሻምፒየንስ ሊጉ ያደረጓቸውን አራቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ ችለዋል።
መድፈኞቹ ከዛሬው ጨዋታ አስቀድሞ በፕሪሚየር ሊጉ ባደረጉት…
ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዘገበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ውብሸት ክፍሌ እና ቅዱስ ቂርቆስ አስቆጥረዋል፡፡
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን ከሽንፈት…