Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ውብሸት ክፍሌ እና ቅዱስ ቂርቆስ አስቆጥረዋል፡፡ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ፍቃዱ መኮንን ከመረብ አሳርፏል፡፡ በዚህም ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ሲያስመዘግብ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ በውድድር ዓመቱ…
Read More...

ቼልሲ ከባርሴሎና የሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ 5ኛ ዙር መርሐ ግብር ቼልሲ በስታምፎርድ ብሪጅ ባርሴሎናን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት ላይ የሚጀምር ሲሆን፥ ሁለቱም ቡድኖች በሀገር ውስጥ ሊጎቻቸው ያደረጓቸውን ጨዋታዎች በማሸነፍ ከድል መልስ የሚያደርጉት ተጠባቂ መርሐ ግብር ነው፡፡ በ4ኛ ዙር የሻምፒየንስ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን ዛሬ ምሽት ይጫወታሉ። ሁለቱ ክለቦች በፕሪሚየር ሊጉ እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ አራት ጊዜ ሲያሸንፍ፥ በአንዱ አቻ ተለያይተዋል። የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት የሚጀምር ሲሆን፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከካፍ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሲፒ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሲፒ (ዶ/ር) በአፍሪካ እግር ኳስ እና ኢትዮጵያ በእድገቱ ስለሚኖራት ሚና ፍሬያማ ውይይት…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር ይበልጥ ተጠቃሽ እንዲሆን እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ተጠቃሽ እንዲሆን እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ተወዳጁን፣ ተናፋቂውን እና ባለፉት 25 ዓመታት የከተማችን አንዱ ድምቀት እና ዓለም አቀፍ መገለጫ የሆነውን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በልዩ ድምቀት…

አርሰናል ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል የከተማ ተቀናቃኙን ቶተንሃምን በሜዳው ኤምሬትስ ይገጥማል፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል ዛሬ ምሽት 1፡30 ላይ በሚደረገው የለንደን ደርቢ ጨዋታ መሪነቱን ለማጠናከር ሲገባ ከከተማ ባላንጣው ቶተንሃም ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል። አርሰናል ጨዋታውን ካሸነፈ ነጥቡን 29…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአዲስ አበባ የቱሪስት መዳረሻነትና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማእከልነቷን ይበልጥ ያሰፋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአዲስ አበባ የቱሪስት መዳረሻነትና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማእከልነቷን ይበልጥ ያሰፋል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሃፍታይ ገ/እግዚአብሔር። ኃላፊው በነገው ዕለት በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 25ኛ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ወድድሩ…