Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሦስተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል። የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምድብ ሦስተኛ ጨዋታውን ነገ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከሶማሊያ ጋር ያደርጋል፡፡ ከዚህ ጨዋታ አስቀድሞ በዚሁ ስታዲየም ቀን 7 ሰዓት ላይ ሩዋንዳ ከ ኬንያ ይጫወታሉ፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን…
Read More...

በግልና በቡድን ስኬቶች የደመቀው ሪካርዶ ካካ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ፣ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግና ባሎንዶር በታሪክ ካሸነፉ 10 ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው ሪካርዶ አዜክሰን ዶስ ሳንቶስ ሌይቴ (ካካ)፡፡ ትውልዱ በፈረንጆቹ 1982 በብራዚል ጋማ የሆነው አመለ ሸጋው ተጫዋች እግር ኳስን በሀገሩ ክለብ ሳኦ ፖሎ አካዳሚ ከስምንት ዓመቱ ጀምሮ በመጫወት አድጓል፡፡ በቀጣይም…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ልማት በቅርቡ ብርቱ ተፎካካሪ ለመሆን ያስችላል – ቤንጃሚን ዚመር

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የእግር ኳስ ልማት በቅርቡ በታላላቅ መድረኮች ተፎካካሪ የሚያደርጋት ነው አሉ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር ፡፡ ‎የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ሱዳንን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎ ከፋና+ ጋር ቆይታ ያደረጉት…

ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ የሚጓዘው ሮናልዶ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከበርካታ ዓመታት በኋላ የፖርቹጋል እና አሜሪካ ብሔራዊ ቡድኖች ለሚያደርጉት የወዳጅነት ጨዋታ ወደ አሜሪካ እንደሚያቀና ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ጨዋታ እንደሚያደርግ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡ ሮናልዶ በአሜሪካ ምድር ለመጨረሻ ጊዜ…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን አሸነፈ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ17 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ግቦችን ዳዊት ካሳው (3) ግቦችን ሲያስቆጥር እንየው ስለሺ ቀሪዋን አንድ ግብ…

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+ ‎

‎የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሁለተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል። ‎ ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ውድድር የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች በአበበ ቢቂላ እና ድሬዳዋ ስታዲየም ይደረጋሉ፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት…

11 ግቦችን ያስቆጠረው ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ነው የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል፡፡ ፒተር ሽማይክል ከኮከብ ግብ ጠባቂነቱ በተጨማሪ ጨዋታ የማንበብ ብቃቱ እና ለቡድን አጋሮቹ ኳስ በእግሩ የሚያቀብልበት መንገድ ልዩ ነው፡፡ ፈጣን የመልሶ ማጥቃት እንቅስቃሴን የማስጀመር እና…