Fana: At a Speed of Life!

ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የኢትየዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሩዋንዳን 4 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊፋን ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የዓለም ዋንጫ ውድድር የኢትየዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ርዋንዳን 4 ለ 0 አሸነፈ፡፡

ጎሎቹን ያስቆጠሩት ረድኤት አስረሳኸኝ፣ አረጋሽ ካልሳ እና ቱሪስት ለማ ናቸው፡፡

የፊፋ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የዓለም ዋንጫ ኮስታሪካ 2022 ማጣሪያ ጨዋታዎችም እንደተጠናቀቁ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.