Fana: At a Speed of Life!

ለመድሃኒትና ሕክምና ግብዓት ግዢ 12 ቢሊየን ብር በጀት መያዙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ12 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በመመደብ የመድሃኒት እና የሕክምና ግብዓት ግዢ ለመፈጸም ዝግጅት መደረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 5 ሺህ የጤና ዘርፍ ሃላፊዎች እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር እየመከረ…