Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ563 ሺህ ሔክታር መሬት በላይ ይለማል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017/18 የመኸር ወቅት በተቀናጀ የግብርና ልማት ስራ ከ563 ሺህ ሔክታር መሬት በላይ ለማልማት ታቅዶ እየተሰራ ነው። በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ…

በመዲናዋ የተገነቡ 21 ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡ 31 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸዉ 13 የመንገድ ፕሮጀክቶችና 8 ድልድዮች በአጠቃላይ 21 ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣…

“ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ” መጽሐፍ ዋነኛ ዓላማ ለትውልድ ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ማስረከብ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) "ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ" መጽሐፍ ዋነኛ ዓላማ ከትናንት በመማር ለቀጣዩ ትውልድ ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ማስረከብ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)። በተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)…

“ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ” መጽሐፍ የዘመናት የዴሞክራሲ ፍለጋ ህልምን የሚዳስስ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ "ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ" መጽሐፍ የኢትዮጵያ ህዝብን የዘመናት የዴሞክራሲ ፍለጋ ህልም የሚዳስስ የዕውቀት…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ኛ ዓመት 13ኛ መደበኛ ስብሰባዉን በአራት ወሳኝ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የከተማዋን ፈጣን ለዉጥ ታሳቢ በማድረግ፣ ወጪን ለመቀነስ፣ አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እና…

መሪዎች በተግባርም በሃሳብም መምራት መቻላቸው የመደመር ትውልድ መገለጫ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ተመስገን ጥሩነህ መሪዎች ሀገርን በተግባርም በሃሳብም መምራት መቻላቸው የመደመር ትውልድ መገለጫ ነው አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት፤ ከፍተኛ የመንግስት የስራ…

ራሽፎርድ፣ ሳንቾ፣ አንቶኒ፣ ጋርናቾ እና ማላሲያ ዩናይትድን መልቀቅ እንደሚፈልጉ አሳወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማርከስ ራሽፎርድ፣ ጀደን ሳንቾ፣ አንቶኒ ሳንቶስ፣ አሌሃንድሮ ጋርናቾ እና ታይረል ማላሲያ ማንቼስተር ዩናይትድን በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መልቀቅ እንደሚፈልጉ አሳውቀዋል፡፡ ሁለቱ እንግሊዛዊያን የፊት መስመር ተጫዋቾች ራሽፎርድ እና…

አጀንዳ ከሚሰበሰብባቸው መንገዶች አንዱ የምሁራን ጥናት ነው – መሥፍን አረዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ከሚሰበስብባቸው መንገዶች መካከል የምሁራን ጥናት አንዱ ነው አሉ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አረዓያ (ፕ/ር)። የታሪክ ባለሙያዎች ማህበር እና የሰላምና ደኅንነት ጥናት ኢንስቲትዩት የፖሊሲ ምክረ…

4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ:

በሃገራችን ኢትዮጵያ በማህበራዊ ሚዲያዎች ስፖርታዊ ሁነቶችን በማጋራት እውቅናን ያገኘው 4-3-3 በኢትዮጵያ ከተመሰረተ ሶስት አመታትን አስመዝግቧል። ይህ የማህበራዊ ድህረ ገጽ ቻናል በስፖርት ቤተሰቡ ተወዳጅ በመሆኑ ፈጣን የሆነ የተከታዮች ቁጥር ያስመዘገበ ሲሆን፡ በቴሌግራም ላይ ስድስት መቶ ሺህ…

ሩብ ፍፃሜ ላይ የደረሰው የክለቦች ዓለም ዋንጫ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የክለቦች ዓለም ዋንጫ ውድድር አንዳንድ ያልተጠበቁ ውጤቶችን እያስመለከተ ሩብ ፍፃሜ ላይ ደርሷል፡፡ በአዲስ አቀራረብ 32 ቡድኖችን ተሳታፊ በማድረግ ውድድሩን የጀመረው የ2025 የክለቦች ዓለም ዋንጫ…