የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ህዝብ ላሳየኝ ክብር እና ድጋፍ ላቅ ያለ ምስጋና አለኝ – አቶ ጌታቸው ረዳ Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ህዝብ ላሳየኝ ክብር እና ድጋፍ ላቅ ያለ ምስጋና አለኝ ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። አቶ ጌታቸው ረዳ የሁለት ዓመት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ኃላፊነታቸውን በይፋ ማስረከባቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ” ፕሮጀክት የኢትዮጵያን ልማት የሚደግፍ ነው – አምባሳደር ተፈራ ደርበው Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና እየተገበረች ያለው “ቤልት ኤንድ ሮድ” ኢኒሼቲቭ የኢትዮጵያን የልማት እቅድ የሚደግፍ መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ገለጹ። አምባሳደር ተፈራ የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ” አኒሼቲቭ ዋነኛ አካል የሆነውና በኤሌክትሪክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ ትግራይ ውስጥ ያለውን ክፍተት ሞልተው ወደ ፊት ሊወስዱ ይችላሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ አሁን ትግራይ ውስጥ ያለውን ክፍተት ሞልተው ወደ ፊት ሊወስዱ ይችላሉ የሚል እምነት በብዙ አካላት የታመነ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፕሬዚዳንትነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ተፋሰሶችን ለመጠበቅ የጋራ ዕቅድ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተፋሰሶች ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ በመሆናቸው ለመጠበቅና ለመንከባከብ የተቀናጀ የጋራ ዕቅድ እንደሚያስፈልግ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስገነዘበ፡፡ በሦስቱ ተፋሰሶች የሚተገበር “ብራይት” የተሰኘ የተቀናጀ የተፋሰስ አሥተዳደር ፕሮጀክት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ጋር ተወያዩ Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥራ አመራር ቦርድ መልማይ ኮሚቴ ሥራውን ጀመረ Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥራ አመራር ቦርድ መልማይ ኮሚቴ ወደ ሥራ መግባቱን አስታውቋል፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና እና ሁለት አባላትን የሚመለምል ገለልተኛ ኮሚቴ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በድሬዳዋ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኞች ዝግጅት እየተካሄደ ነው Adimasu Aragawu Apr 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እየተዘጋጁ መሆናቸው ተገልጿል። በከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ፣ የደን ልማት እና አየር ንብረት ባለስልጣን የደን ልማት ዳይሬክተር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Adimasu Aragawu Apr 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ለሹዋሊድ ባህላዊ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የሹዋሊድ በዓል የህዝብ ለህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ችግሮችን በሀይል ለመፍታት መሞከር ዘላቂ መፍትሔን አያመጣም – ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) Adimasu Aragawu Apr 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በሀይል ለመፍታት መሞከር ዘላቂ መፍትሔን አያመጣም ሲሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ ኮሚሽኑ በአማራ ክልል የሚያከናውነው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Adimasu Aragawu Apr 5, 2025 0 የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር…