Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ የሚቋረጥ ፕሮጀክት እንዳይኖር ህዝቡን ባለቤት ማድረግ ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብር መክፈል ባህል የማድረግ ትርክት በስፋት መሰራት አለበት አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀምና በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በአርባምንጭ ከተማ የምክክር…

በአምራች ኢንተርፕራይዞች ለ201 ሺህ 988 ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት በአምራች ኢንተርፕራይዞች ለ201 ሺህ 988 ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል አለ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት፡፡ የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንዳሉት፥ የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት…

ኢትዮ ጅቡቲ ባቡር የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትብብር ተምሳሌት ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ጅቡቲ ባቡር የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትብብር ተምሳሌት ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)። “የባቡር መሠረተ ልማት ለንግድና ቀጣናዊ ትስስር” በሚል ሐሳብ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ ዓለሙ…

በክልሉ ለሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ የተገኘውን ሰላም በማስጠበቅ በህዝቡ ለሚነሱ ልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ጠንክሮ መስራት ይገባል አሉ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መሰረት ማቲዎስ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 4ኛ የስራ ዘመን 8ኛ…

በጠንካራ ፉክክር የቀጠለው 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠንካራ ፉክክር እየተካሄደ ያለው 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። ባለፈው ሳምንት ከተለዩት የምድብ አንድ ምርጥ አራቱ ጋር ለመቀላቀል ነገ የምድብ ሁለት አምስት ተወዳዳሪዎች ከባድ ትንቅንቅ…

የአካባቢ ጥበቃ ስራ ውጤቱ በሂደት እየተገለጠ የሚሄድ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊ ዝግጅቶች ተጠናቀዋል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለኢኮኖሚ ፈጠራ እና ለዓለም አቀፍ ተሳትፎ ኃይል ሆኗል – ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለኢኮኖሚ ፈጠራ እና ለዓለም አቀፍ ተሳትፎ ኃይል ሆኗል አለ ብልጽግና ፓርቲ። ፓርቲው የአረንጓዴ አሻራን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ በመትከል ማንሰራራት እንደሚቻል አርአያ ሆና…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ለመሳተፍ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በነገው ዕለት በሚካሄደው ሀገር አቀፍ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ለመሳተፍ ጅግጅጋ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ የውብ ባህል ባለቤት፣…

በመኪና አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ሲጓዝ የነበረ አይሱዚ መኪና በተለምዶ ሀረጎ ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ በመገልበጡ የሦስት ሰዎች ህይወት አልፏል። የመኪና መገልበጥ አደጋው በዛሬው ዕለት ከቀኑ 7 ሰዓት አካባቢ የደረሰ መሆኑ ተገልጿል። የኮምቦልቻ ከተማ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በጅማ ዞን በሻሻ ከተማ ያስገነባው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በጅማ ዞን በሻሻ ከተማ ያስገነባውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው ቀን መርቆ ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል። በምርቃት መርሐ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና…