Fana: At a Speed of Life!

የባህር በር የሌላቸውን ሀገራት ተሳትፎ የሚገድበው የንግድ ስርዓት መሻሻል አለበት – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የባህር በር የሌላቸውን ሀገራት ተሳትፎ የሚገድበው ኢ-ፍትሃዊ የዓለም የንግድ ስርዓት መሻሻል አለበት አሉ፡፡ 3ኛው የተባበሩት መንግስታት በማደግ ላይ ያሉ የባህር በር የሌላቸው ሀገራት ጉባኤ…

የሀይማኖት ተቋማት የሀገርን ሰላም ለማጽናት ያላቸውን ሚና ማጠናከር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀይማኖት ተቋማት አብሮነትን በማጠናከር የሀገርን ሰላም ለማጽናት ያላቸውን ሚና ማጠናከር ይገባል አለ የሰላም ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ያዘጋጀው 4ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ "ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነትና…

በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚሆን የአግሮ ኬሚካል ግብአት እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚሆን የአግሮ ኬሚካል ግብአት በሁሉም ዞኖች እየቀረበ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የግብርና ግብአት ፍላጎትና አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዲ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰኔ እና ሐምሌ 2017 ዓ.ም ቁልፍ ተግባራትን አከናውነዋል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰኔ እና በሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ብሔራዊ የፖሊሲ ትግበራን፣ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ ቀጠናዊ እና ዓለማቀፋዊ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲን በሚያሳልጥ መልኩ ተከታታይ ተግባራት አከናውነዋል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሀገር ውስጥ ካከናወኗቸው ተግባራ…

አዋሽ ባንክ ከ125 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ በሐምሌ ወር ከ125 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ለደንበኞቼ አቅርቤያለሁ አለ፡፡ ባንኩ የደንበኞቹን ፍላጎት ከሟሟላት ጎን ለጎን በሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጾ፥ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን…

አዲስ አበባን ከታሪኮቿ ጋር እያጣጣምን ዘመናዊ ከተማ እያደረግናት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተማዋን ከታሪኮቿ ጋር እያጣጣምን ዘመናዊ ከተማ እያደረግናት እንገኛለን አሉ፡፡ ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት 4 ኪሎ ፕላዛን፣ 4 ኪሎ የገበያ ማዕከልን እና መኪና ማቆሚያን መርቀው ለአገልግሎት…

የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ የህብረተሰቡን የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤ እያሳደገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን "የጽዱ ኢትዮጵያ" ንቅናቄ ህብረተሰቡ በአካባቢ ጥበቃ ላይ ያለውን ግንዛቤ እያሳደገ ነው አለ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "ጽዱ ኢትዮጵያን ባህል እናድርግ" በሚል መሪ ሀሳብ 2ኛው ዙር የጽዱ ኢትዮጵያ…

በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኝ መትከል በዓለም ትልቁ ውጤት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኝ መትከል በዓለም ትልቁ የአንድ ቀን ተከላ ውጤት ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ ዞን አረንጓዴ አሻራቸውን በማኖር የዘንድሮውን የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ ዞን አረንጓዴ አሻራቸውን በማኖር ነው የመርሐ ግብሩን መጀመር ያበሰሩት፡፡ በዘንድሮው የአንድ…

በአረንጓዴ አሻራ ዓለምን የሚያስደምም ስራ እየሰራን ነው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዓለምን የሚያስደምም ስራ እየሰራን ነው አሉ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡…