Fana: At a Speed of Life!

ዘንድሮ ለችግኝ ተከላ ከተለዩ ቦታዎች ውስጥ 750 ሺህ የሚሆኑት ጂኦግራፊያዊ መገኛቸው ይመላከታል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብርና ሚኒስቴር ዘንድሮ ለችግኝ ተከላ ከተለዩ ቦታዎች ውስጥ 750 ሺህ የሚሆኑት ጂኦግራፊያዊ መገኛቸው ይመላከታል አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም መሪ ስራ አስፈጻሚ ፋኖሴ መኮንን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በዚህ…

የህዳሴው ግድብ መጠናቀቅ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን ያሳድጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዳሴው ግድብ መጠናቀቅ ኢኮኖሚያዊ ትስስርን በማሳደግ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላምን የሚያመጣ ነው አሉ ምሁራን። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፈው ሳምንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ ታላቁ የኢትዮጵያ…

የአረንጓዴ አሻራ ልማት ለግብርና ምርትና ምርታማነት ማደግ ጉልህ ሚና እያበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለግብርና ምርትና ምርታማነት ማደግ ጉልህ ሚና እያበረከተ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን የገለጹት የዘንድሮውን ክልላዊ የክረምት ወቅት…

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በህብረት የመስራት እሴትን ያጠናከረ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል እየተካሄደ ያለው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በህብረት የመስራት እሴትን አጠናክሯ አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ። ርዕሰ መስተዳድሩ የዘንድሮውን ክልላዊ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሠመራ ከተማ የአቅመ ደካማ…

‘ቪዚት ኢትዮጵያ’ የተሰኘ ሀገር በቀል መተግበሪያ ይፋ ሆነ ‎

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን ሀብቶች ለማስተዋቅውና ለመሸጥ የሚያስችል ‎'ቪዚት ኢትዮጵያ' የተሰኘ ሀገር በቀል የግብይት መተግበሪያ ቱሪዝም ይፋ ተደርጓል፡፡ ‎‎የቱሪዝም ሚኒስትር ስላማዊት ካሳ በማብሰሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት፥ ‎መተግበሪያው…

አረንጓዴ አሻራን ከአፈርና ውሃ ጥበቃ ጋር የማስተሳሰር ስራ በስፋት እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን በበጋ ወቅት ሲከናወኑ ከቆዩት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች ጋር በማስተሳሰር በስፋት እየተከናወነ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በየካ ተራራ በመገኘት ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራር…

ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በሸካ ዞን የተገነቡ ፕሮጀክቶችን ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ ሸካ ዞን የተገነቡ ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት ስራ አስጀምረዋል፡፡ ወደ ስራ ከገቡ ፕሮጀክቶች መካከል የቴፒ የምርት ጥራት ምርመራና ሰርቲፊኬሽን ማዕከል አንዱ…

በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው እለት በባህርዳር ከተማ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ምስክር ሰውነት ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፥ ክልል አቀፍ የክረምት የዜጎች…

ተረጂነትን ማስቀረትና የተጎዱ ወገኖቻችንን በራስ አቅም መደገፍ የሉዓላዊነት ጉዳይ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተረጂነትን ለማስቀረትና የተጎዱ ወገኖቻችንን በራስ አቅም መደገፍ የሉዓላዊነት ጉዳይ አድርገን ማሰብ አለብን አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል "90 ዓመታትን የተሻገረ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጽሕፈት ቤታቸው ሠራተኞች ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በመትከል ማንሰራራት፡ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብራችንን…