Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በሴቶች የ3ሺህ ሜትር መሰናክል የነሐስ ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች የ3ሺህ ሜትር መሰናክል በሲምቦ አለማየሁ አማካኝነት ተጨማሪ የነሐስ ሜዳልያ አግኝታለች፡፡ በርቀቱ ከአትሌት ሲምቦ አለማየሁ በተጨማሪ ኢትዮጵያን የወከለችው ሎሚ ሙለታ 8ኛ ደረጃን በመያዝ…

የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ለኢትዮጵያ ችግሮች መፍትሄ ያመላከተ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት መጽሐፍ የኢትዮጵያን ችግሮች በጥልቅ የዳሰሰና መፍትሄ ያመላከተ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት'…

ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የምትችልባቸው ዓለም አቀፍ ህጎች አሉ – የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ መሐሙድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ መሐሙድ ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የምትችልባቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው አማራጮች አሏት አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሀገራቸውና በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከአል አረቢያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥…

የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ምክር ቤቱ ያደረገውን ግምገማ በማስመልከት በሰጡት ማብራሪያ፥ በክልሉ የጸጥታ…

በክልሉ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ማሳደግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራ ስራ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና የማለፍ ምጣኔን ማሳደግ ተችሏል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የቢሮው ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ…

የሕዳሴ ግድብን መጠናቀቅ በማስመልከት በጋምቤላ እና አሶሳ ከተሞች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ‎ በጋምቤላ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ከተመጽዋችነት መላቀቅ እንደምንችል ማሳያ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን ከተመጽዋችነት መላቀቅ እንደምንችል አመላካች ነው አሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ የግድቡን መጠናቀቅ በማስመልከት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ድንቅ መሰረት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የታሪካችን እውነተኛ እጥፋትና የኢትዮጵያ ማንሰራራት ድንቅ መሰረት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ግድቡ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ምክትል…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራች ሚኒስትር የሾመችው ሀገር…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አልባንያ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራች ሚኒስትር በመሾም በዓለም የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ ሙስናን ለመታገል በሚል በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የተሰራች ሚኒስትር በካቢኔያቸው ማካተታቸው አነጋጋሪ…

ኢትዮጵያ የደመቀችበት የሄልሲንኪ የዓለም ሻምፒዮና ሲታወስ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ከእኩለ ሌሊት በኋላ በጃፓን ቶኪዮ ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በርካታ አትሌቶችም የኢትዮጵያ ስም እንዲናኝ፣ ሰንደቋም በዓለም አደባባይ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ያስቻሉ ቀደምት አትሌቶችን ፈለግ ተከትለው…