የማንሰራራታችን ሂደት ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችን የሚተርፍ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማንሰራራታችን ሂደት ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችን የሚተርፍና ለዓለም የሚነገር ምስክርነት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ለመጡ…