Fana: At a Speed of Life!

ቪክተር ጎከሬሽ የአርሰናል ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ወደ ለንደን ሊያቀና ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ቪክተር ጎከሬሽን ከስፖርቲንግ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱን ተከትሎ ተጫዋቹ ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ነገ ወደ ለንደን እንደሚያቀና ተነግሯል፡፡ አርሰናል ለ27 ዓመቱ ስዊድናዊ አጥቂ ዝውውር 55 ነጥብ 1 ሚሊየን ፓውንድ…

አዋጁ የስራ ስምሪት ሂደት ላይ ያለውን የደላሎችን ህገ ወጥ ድርጊት ያስቀራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት አዋጅ የስራ ስምሪት ሂደት ላይ ያለውን የደላሎችን ህገ ወጥ ድርጊት ያስቀራል አለ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡ በውጭ ሀገራት የስራ ስምሪት የነበሩ ክፍተቶችን እንደሚሞላ የታመነበት የኢትዮጵያ የውጭ…

በክልሉ ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ሃብት ያስመዘገቡ አልሚዎች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ሃብት ያስመዘገቡ አልሚዎች ወደ ስራ ገብተዋል አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡ ‎ ‎የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ከበደ ተስፋዬ በክልሉ የኢንቨስትመንት ፍላጎት እየጨመረ…

አትሌት ትዕግስት አሰፋ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን ትወክላለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ በጃፓን ቶኪዮ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን በመወከል ትወዳደራለች። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከአሠልጣኟ ጋር ባደረገው ውይይት አትሌት ትዕግስት በዓለም ሻምፒዮና ላይ ሀገሯን በመወከል እንድትሳተፍ…

የሀዋሳ ከተማን 2ኛ ምዕራፍ የኮሪደር ልማት በቅርቡ ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የመጀመሪያ ዙር ሁለተኛ ምዕራፍ የኮሪደር ልማት በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች…

የባህር ዳርን ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራት ለማጠናከር በጋራ መትጋት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህር ዳር ከተማ የተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራትን አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በጋራ መትጋት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በከተማዋ እየተከናወኑ…

አረንጓዴ አሻራ እና የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለትውልድ የሚሻገሩ ወረቶች ናቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ አሻራ እና የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለትውልድ የሚሻገሩ ወረቶች ናቸው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) እና የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ሥላሴ፡፡ የመከላከያ፣ የፍትህና የሰላም ሚኒስቴር እንዲሁም የተጠሪ ተቋማት…

ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሰበታ ሃዋስ ወረዳ አስጀምሯል፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በጎነት የኢትዮጵያውያን ባህል በመሆኑ ወደቀደመ…

ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የዕውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በናይጄሪያ አቡኩታ ከተማ በተካሄደው የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች ሻምፒዮና ላይ ተሳታፊ ለነበሩት አትሌቶችና የቡድን አባላት የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡ በውድድሩ ለተሳተፉ እና ሜዳሊያ ላስገኙ አትሌቶች፣…

የሆርቲካልቸር ዘርፍን ምርታማነት የሚያሳድግ ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርቲካልቸር ዘርፍን ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)። ብሄራዊ የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ እና የእንሰት ልማት ፍላግሺፕ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ግርማ…