Fana: At a Speed of Life!

ሰላም እንዲመጣ ባለሃብቶች ታጣቂዎችን በገንዘብ መደገፍ ማቆም አለባችሁ –  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሰላም የሚፈልጉ ባለሃብቶች በጫካ የሚገኙ ታጣቂዎችን በገንዘብ መደገፍ እንዲያቆሙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ሀገሪቱ ከተውጣጡ የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ውይይት፥ መንግስት…

ቋንቋ በሕዝቦችና ባህሎች መካከል ድልድይ ነው – የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ቋንቋ ቀን በአዲስ አበባ በተባበሩት መንግሥታት የስብሰባ ማዕከል ተከብሯል፡፡ በዝግጅቱ ሩሲያዊው የኪነ-ጥበብ ሊቅ እና የሩሲያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፍ አባት እንደሆነ የሚነገርለትን አሌክሳንደር ሰርጌቪች ፑሽኪንን ጨምሮ የኒኮላይ ጎጎልና መሰል…

ሚኒስቴሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለድህነት ቅነሳ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ማሻሻያው በድህነት ቅነሳና አምራች ዘርፉን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲን ለማጠናከር ያለመ የፓናል ውይይት ተካሂዷል። በዚሁ ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ…

የአርሜኒያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ታዬ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሜኒያ ባለሃብቶች የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ሪፎርም እድሎች በመጠቀም ኢንቨስት እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የአርሜኒያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫሃን ኮስታኒያን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ውይይት ዛሬ ምሽት ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሚያደርጓቸው ውይይቶች አካል ሲሆን፥…

በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ ኢኮኖሚ የኢትዮጵያን ስብራት አይጠግንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝሃ ዘርፍን ያላካተተና በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የኢትዮጵያን ስብራት አይጠግንም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ውጤታማነት በሌሎች ሀገራት ጭምር ተመስክሮለታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በእውቀትና በጥበብ ተግባራዊ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤታማ መሆኑ በሌሎች ሀገራት ጭምር ተመስክሮለታል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎችና ቀጣይ…

መገናኛ ብዙኃን በጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ የድርሻቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙኃን በአካባቢ ብክለት መከላከል ሀገራዊ ንቅናቄ የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው። ጽዱ ኢትዮጵያ በሚል መሪ ሐሳብ ለስድስት ወር የሚቆይ የአካባቢ ጥበቃ ንቅናቄ በዛሬው…

ህዝቡ በሀሰተኛ መረጃ ሁከት ለመፍጠር በሚሞክሩ አካላት መሸበር የለበትም – መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ሰላም የማይፈልጉ ኃይሎች ሽብርና ሁከት ለመፍጠር በሚያሰራጩት ሀሰተኛ መረጃና ማደናገሪያ ህዝቡ መሸበር እንደሌለበት የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ አሳሰቡ፡፡ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፥ በኢትዮጵያ…

ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስራ ስኬታማነት ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል ፖሊስ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስራ ስኬታማነት እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የከተማዋን ሠላምና ፀጥታ ስጋት ላይ የሚጥሉ ወንጀለኞችን ለመቆጣጠር ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ እንደሚያደርግ ፖሊስ…