Fana: At a Speed of Life!

አቶ አረጋ ከተመድ የሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) የኢትዮጵያ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። አቶ አረጋ÷ ውይይቱ ኦቻ ዘንድሮ በክልሉ ሰብዓዊ ድጋፍ ላይ የነበረው አፈጻጸም…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግና ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኞች በደብረ ብርሃን አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ እና የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በደብረ ብርሃን ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ "በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሃሳብ የክረምት የበጎ ፈቃድ…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ለጀመራቸው ስራዎች ስኬት ሚናችንን ለመወጣት ዝግጁ ነን – የሀገር ሽማግሌዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ለጀመራቸው ስራዎች ስኬት የበኩላቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የጋምቤላ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ። የሀገር ሽማግሌዎቹ እንደገለጹት÷ ኮሚሽኑ እያከናወነ…

ምክር ቤቱ በሙስና የተጠረጠሩ የአንድ የም/ቤት አባልን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሔደ ነው።…

ለመዲናዋ ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት እየተዘረጋ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ ከተማ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ለሚያቀርበው የለገጣፎ ለገዳዲ የውሃ ፕሮጀክት አስተማማኝ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ዝርጋታ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ዝርጋታው ከፍተኛ…

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ዋና አዛዥ ኮሎኔል አሰግድ መኮንን ለመንግስት ጸጥታ ሃይሎች እጁን ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በርካታ የታጣቂ ቡድን አባላት እና አመራሮች በመንግስት የቀረበላቸውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ሰላማዊ ሕይወት እየመሩ መሆኑን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል…

በፓሪስ ኦሊምፒክ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ሽኝት እየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሽኝት እየተደረገለት ይገኛል። በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣…

የዜጎች እኩል ተሳትፎና ተጠቃሚነት የተረጋገጠባት ኢትዮጵያን ዕውን እናደርጋለን – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎች እኩል ተሳትፎና ተጠቃሚነት የተረጋገጠባትና የማህበራዊ ጥበቃ አገልግሎቶች የተስፋፉባትን ኢትዮጵያ ዕውን እናደርጋለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር…

በቢሾፍቱ በዋና ዋና መንገዶችና በሰባቱ ሃይቆች ዙሪያ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ በዋና ዋና መንገዶችና በሰባቱም ሃይቆች ዙሪያ የኮሪደር ልማት ሥራ በ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በጀት እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አለማየሁ አሰፋ እንዳሉት÷የኮሪደር ልማቱ በከተማዋ ዘጠኝ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በሚያዚያ ወር ከፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር በመገናኘት በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ…