Fana: At a Speed of Life!

በቀጣናው ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ ወንጀሎችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና አባል ሀገራት የፖሊስ ለፖሊስ ግንኙነትና ትብብርን በማጠናከራቸው ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሸነር…

በሀገር ውስጥና በውጪ የሥራ ስምሪት ለ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር ውስጥና በውጪ ሀገር የሥራ ስምሪት ለ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ባለፉት ስድስት ወራት ሪፎርሞችን ወደ ተሟላ…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ ከዴንማርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ሲንድብጀርግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለትዮሽ ግንኙነትና ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን ላይ የቱሪዝም ሃብቶቿን እያስተዋወቀች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጀርመን በርሊን እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን ላይ የቱሪዝም ሃብቶቿን እያስተዋወቀች ነው፡፡ ሁለተኛ ቀኑን በያዘው በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከተለያዩ ዓለምአቀፍ የጉዞ ድርጅቶችና…

የታክስ አስተዳደርን ማሻሻልና የክልሎችን ገቢ አሰባሰብ አቅም ማሳደግ የቀጣይ ትኩረት ይሆናል – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታክስ አስተዳደርን ማሻሻልና የክልሎችን ገቢ አሰባሰብ አቅም ማሳደግ የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫ እንደሚሆን የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ አመለከቱ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የበጀት ዓመቱ…

1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 1 ሺህ 536 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች የማምረት ሥራ መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው ሩብ…

በህዝቡ ስቃይ የሚሰራ የትኛውም ፖለቲካ ውጤቱ ምንም መሆኑን መረዳት ይገባል – የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝቡ ስቃይ የሚሰራ የትኛውም ፖለቲካ ውጤቱ ምንም መሆኑን መረዳት ይገባል ሲል የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ፅንፈኛው ቡድን አሁን ደግሞ ክልሉን ወደ ጨለማ ለመክተት አልሞ እየሰራ ይገኛል ሲልም አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በወቅታዊ…

56 የይግባኝ አቤቱታ መዝገቦች ለምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ እንደሚቀርቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 56 የይግባኝ አቤቱታ መዝገቦች ለፌዴሬሽን ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ እንደሚቀርቡ የም/ቤቱ የሕገ መንግሥት ትርጉምና ውሳኔ አፈፃጸም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የቀረቡለትን የሕገ መንግሥት ትርጉም አቤቱታዎች…

የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴት የሰራዊት አባላት ወሳኝ ተሳትፎ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን "የሴቶች ተጋድሎ ለሰላም እና ለፍትሕ"…

ለሕዳሴ ግድቡ እስካሁን 18 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እስካሁን 18 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሕዝብ ተሳትፎ መሰብሰቡን የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍቅርተ ታምር በሰጡት መግለጫ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ…